Тёмный

ሐምሌ 3 ስንክሳር ቅዱስ ቄርሎስ ዓምደ ሐይማኖት እና የከሃድያኑ አሳዛኝ መጨረሻ 

የገድላት ዓለም (ye gedlat alem)
Просмотров 72
50% 1

በ431 ዓ.ም የቅርብ ጓደኛው የነበረውን ንስጥሮስ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችንን "ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ
ነው" የሚል የሰይጣንን ትምህርት ይዞ በመነሳት ቤተ ክርስቲያንን ማወክ ጀመረ፡፡ ለስም አጠራሯ ክብር ምስጋና ይግባትና ወላዲተ አምላክ ቅድስት ድንግል ማርያምንም "የአምላክ እናት አትባልም" ብሎ ማስተማር ጀመረ፡፡

Опубликовано:

 

15 сен 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 1   
@fasikafiseha7958
@fasikafiseha7958 2 месяца назад
መልካሙን ነገር ስላሰማህን እናመሰግናለን
Далее