በ431 ዓ.ም የቅርብ ጓደኛው የነበረውን ንስጥሮስ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችንን "ሁለት አካል ሁለት ባሕርይነው" የሚል የሰይጣንን ትምህርት ይዞ በመነሳት ቤተ ክርስቲያንን ማወክ ጀመረ፡፡ ለስም አጠራሯ ክብር ምስጋና ይግባትና ወላዲተ አምላክ ቅድስት ድንግል ማርያምንም "የአምላክ እናት አትባልም" ብሎ ማስተማር ጀመረ፡፡
15 сен 2024