አንድ ድርጊት “ከአላህ ነው” ማለት “ሐላል ነው” ማለት ሲሆን “ከሸይጧን ነው” ማለት ደግሞ “ሐራም ነው” ማለት ነው። ስለዚህ ማስነጠስ ከአላህ ነው፥ ማዛጋት ደግሞ ግን ከሸይጧን ነው... ከሚለው ሀዲስ ላይ ተመርኩዞ በሚሽነሪዎች ለሚነሱት ጥያቄዎች ከኡስታዝ ወሒድ ዑመር የተሰጠ ምላሽ
6 окт 2024