ኤርሚያስ ይባላል:: በሰሜኑ ጦርነት ወቅት መቀሌ ውስጥ ከባድ ውጣ ውረድ አሳልፏል:: እዚህ አዲስ አበባ ላይ ሳገኘው ራይድ እየሰራ ቢሆንም ዋናው ህልሙ ግን ዶሮ የሚበላበት ስራ ውስጥ መግባት ነው:: ነገር ግን ስለዶሮ ስራ ትንሽ እውቀት ስለሆነ ያለው መሬት ላይ ያለውን እውነታ እንዲያይ በዚህ ስራ ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ የተባሉ ድርጅቶች ጋር ወሰድኩት:: እኔ ግን ከዚህ ቀረፃ በኃላ ዶሮ የሚባል ነገር ማየት አልፈልግም!
28 сен 2024