Тёмный

በህይወት ለመኖር እግዚአብሔርን ፈልጉ ክፍል 2 | አሞጽ 5÷4-15 | በርብቃ አበበ 

Evangelist Rebeka
Подписаться 156
Просмотров 166
50% 1

በህይወት ለመኖር እግዚአብሔርን ፈልጉ ክፍል 2 | አሞጽ 5÷4-15 | በርብቃ አበበ #bible #chirstian #jesus

Опубликовано:

 

12 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 8   
@adimekonnen8376
@adimekonnen8376 14 дней назад
ጌታ ዘመንሽን ይባርክ ይሄ ለሁሉ ለአገልጋይ ና ለምእመናን በእግዚአብሔር እርዳታ መመለስ ይሁንልን ይህን ጠንከር ያለ መልክትሽን እንድታስተላልፊ የረዳሽ ይመስገን❤❤❤
@rebeka0339
@rebeka0339 14 дней назад
@@adimekonnen8376 አሜንንን❤
@KingSolomonWisdoms
@KingSolomonWisdoms 15 дней назад
በጣም የሚደንቅ ስብከት ነው እይሄ መልክት ሁሉን የሚያመለክት ነው:: ለሁላችን መመለስ ይሁንልን በህይወት ለመኖር:: ጌታ ይርዳን ሁላችንንም አሜንንንንንን:: ጌታ ዘመንሽ ያለምልም ይባርክሽ::
@rebeka0339
@rebeka0339 14 дней назад
@@KingSolomonWisdoms አሜንንን❤
@KingSolomonWisdoms
@KingSolomonWisdoms 15 дней назад
በጣም ሚገርም እና እውነተኝ መልክት ነው ሁሉን የሚነካ ነው:: መመለስ ይሁልን በህይወት እንድንኖር:: ጌታ ይርዳን ሁላችንንም አሜንንን:: ጌታ ዘመንሽን ይባርክ ያለምልምሽ ብርክ በይልን::
@rebeka0339
@rebeka0339 14 дней назад
@@KingSolomonWisdoms አሜንን
@japan-oy8pn
@japan-oy8pn 15 дней назад
ይህን ትንቢታዊ መልዕክት ነቢይ አሞጽ በሚናገርበት ጊዜ ይሁዳና ሰማርያ ከዙሪያ ካሉ ሕዝብ ጋር ሰላማዊ ኑሮ ይኖሩ ነበር ጦርነት አልነበረም። በኑሮ ዙሪያ እንደተሰበከው ሀብቱ በተወሰኑ ሰዎች እጅ ብቻ ነበር።ስለዚህ እንዲመለሱ ይህን የንስሐ ጥሪ መልዕክት ያስተላልፍ ዘንድ ጌታ እግዚአብሔር አሞጽን ልኮ ቢናገርም ባለመመለሳቸው ምክንያት ይሁዳ በባቢሎን ሰማርያ ደግሞ በአሦር ተማርከዋልና እንዲህ እንዳይሆንብን መመለስ ይሁንልን።
@rebeka0339
@rebeka0339 14 дней назад
@@japan-oy8pn አሜንንን
Далее
Уезжаю в лагерь
17:57
Просмотров 318 тыс.