Тёмный

በኢሰመኮ አዘጋጅነት የሚካሄደው ሦስተኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር 

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ
Просмотров 522
50% 1

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር በሕግና ሰብአዊ መብቶች ባለሞያዎች የሚዳኝ ከሞላ ጎደል የመደበኛ ፍርድ ቤት ክርክር ሥርዓትን የሚከተል አስተማሪ የውድድር አይነት ነው። ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተገቢው ስልጠና ከተሰጣቸው በኋላ ምናባዊ በሆኑ የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ (hypothetical case) ላይ ተመስርተው አመልካች እና ተጠሪን በመወከል የጽሑፍ እና የቃል ክርክር የሚያደርጉበት ነው።
ለበለጠ መረጃ: ehrc.org/
Facebook: / ethiohrc
Twitter: / ethiohrc
LinkedIn: / ethiopian-human-rights...
Flickr: www.flickr.com...
#Ethiopia #KeepWordSafe #HumanRightsForAll #ጤናማቃላት #HumanRights #righttoeducation #education #mootcourt

Опубликовано:

 

12 сен 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 2   
@EndaleEnaro-dz4es
@EndaleEnaro-dz4es 4 месяца назад
Good luck
@Selamartmedia
@Selamartmedia 5 месяцев назад
How not be make a moot court competition at university. please focus on university!!!
Далее