በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር በሕግና ሰብአዊ መብቶች ባለሞያዎች የሚዳኝ ከሞላ ጎደል የመደበኛ ፍርድ ቤት ክርክር ሥርዓትን የሚከተል አስተማሪ የውድድር አይነት ነው። ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተገቢው ስልጠና ከተሰጣቸው በኋላ ምናባዊ በሆኑ የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ (hypothetical case) ላይ ተመስርተው አመልካች እና ተጠሪን በመወከል የጽሑፍ እና የቃል ክርክር የሚያደርጉበት ነው።
ለበለጠ መረጃ: ehrc.org/
Facebook: / ethiohrc
Twitter: / ethiohrc
LinkedIn: / ethiopian-human-rights...
Flickr: www.flickr.com...
#Ethiopia #KeepWordSafe #HumanRightsForAll #ጤናማቃላት #HumanRights #righttoeducation #education #mootcourt
12 сен 2024