#ፋና #አዲስ_አበባ #Ethiopia #ኢትዮጵያ #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
ከወዳደቀ ቁሳቁስ መኪና የሰራው ወጣት
በአጋሮ ከተማ የወዳደቁ የተለያየ ቁሳቁስን በመጠቀም አነስተኛ መኪና (ተሽከርካሪ )የሰራው ወጣት አነዋር ናስር ተሽከርካሪዋን ለመስራት የአንድ ወር ጊዜ ብቻ እንደወሰደበት ገልጿል።
መኪናዋ ለሽርሽር እና ለተለያዩ የመዝናኛ አማራጮች እንድትሆን ታስባ የተሰራች መሆኗንም ተናግሯል።
በርካታ የፈጣራ ስራዎችን ለመስራት ተነሳሽነት እንደለው የገልጸው ወጣቱ
የፈጠራ ስራዬን ለማሳደግ የመስሪያ ቦታ እንዲመቻችለት እና ሁለነተናዊ ድጋፍ እንዲደረግለት ጠይቋል።
አነዋር ናስር የሰራት ተሽከርካሪ ሁለት ሰው የመጫን አቅም እንዳላትም ተነግሯል።
23 авг 2024