ምድረበዳው እንዲለመልም
አለቱም ውኃን እንዲያፈልቅ
የተጠማ በጥም እንዳያልቅ
የመንፈስህ ዝናብ ይለቀቅ
እሳት ጭራሮን እንዲያቃጥል
ደግሞም ውኃውን እንዲያፈላ
የረከሰውን ሁሉ ሊቀድስ
የባለ ኅምሳው እሳት በህዝብህ ላይ ይፍሰስ
“እኔም በበገና ስለ እውነትህ አመሰግንሃለሁ፤ የእስራኤል ቅዱስ አምላክ ሆይ፥ በመሰንቆ እዘምርልሃለሁ።”
መዝሙር 71፥22
ለወንድሞች እና እህቶችም ሼር በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እናደርጋቸው
🔴 Telegram: www.t.me/ApoSon
🔴 Instagram: / apostolic_songs
🔴 Facebook: / aposongs
🔴 RU-vid: www.youtube.co...
#ApostolicSongs, #ApostolicChurchofEthiopia, #HawaryawitMezmur, #ApostolicChuchSongs
16 окт 2024