ላልሰሙት አሰሙ በካናዳና በአቅራቢያው ለሚገኑ ስሜን አሜሪካን የተዘጋጀ
የመልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ አገልግሎት በምዕራብ በካናዳ ሃገረ ስብከት በካልጋሪ መካነ ሰላም መድኃኒአለም ቤተ ክርስቲያን
ከ(October 04, 05, 06, 2024 ወይም መስከረም 24,25,26 2017.ዓ.ም መርሐ ግብሩ ይጀመራል ወንጌል ሁል ጊዜ አዲስ ነውና ላልሰሙት አሰሙ ትውልድ ይዳን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ +4039194780 +15874292729 +4033544410, +15872279769, +4039266732
27 сен 2024