ከፍተኛ ታዳጊ የአገር ተረካቢ ወጣቶች ያሉባት ሀገራችን ኢትዮጵያ በብዛት ራስን መርዳት ወይም ሰልፍ ሄልፕ የሚባሉት የውጪ መጽሀፍቶች በአማርኛ አልተቶረጎሙም። ለዛነው አምብቤ ያገኘዋቸውን ጽንሠ ሀሳቦች ላካፍላችሁ የተዘጋጀሁት።የራስ ልማትና ሂወት ማሻሻያ መጽሐፍት የማንበብ ጉዞ፥፥ ከዚበኋላ ትኩረቴ ሚሆነው ለምወደው ነገር ነው ማለት ነው። መሆን የምፈልገውን ነገር በቅድሚያ ዕንደሆንኩ እራሴን ማየት።
3 окт 2024