ኢቲቪ አርካይቭ የተወዳጆቹን ኮሜዲያኖች አለባቸው ተካና ዳንኤል ቁንጮን የአለቤ ሾው ቆይታ እንድትከታተሉ እንጋብዛችኋለን።
ኮሜዲያን ዳንኤል ቁንጮ በ1970ዓ.ም አዲስ አበባ 4ኪሎ - ፊት በር ነበር የተወለደው፡፡ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በዳግማዊ ምኒሊክ ተማረ፡፡ ትያትር በተለያዩ ክበባት ተምሯል - ሰዓሊም ነበር፡፡ ዳንኤል ቁንጮ - በተለያዩ ክለቦች በዲጄነት ያገለገለ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ፒያዛ - በአካል ሆቴል እና 22 ማዞሪያ - ሰገን ሆቴል ይጠቀሳሉ፡፡
ኮሜዲያን ዳኒ ቁንጮ በርካታ የኮሜዲ ሥራዎቹን አበርክቷል፡፡ ይህንን ልዩ ቆይታ እንድትከታተሉ ጋበዝን።
#ebc #etv #news
#EthiopianBroadcastingCorporation
#ethiopiannews #newsdaily
15 июн 2022