Тёмный

አስተማሪ ፍጥጫና ክርክር | ኢየሱስ ያማልዳል? ክ.2 | ክርስቲያን Vs ፕሮቴስታንት | ቴቄል ቲዩብ 

Tekel Tube _ ቴቄል ቲዩብ
Подписаться 50 тыс.
Просмотров 12 тыс.
50% 1

የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሮሜ 8:34 ትርጓሜና ዕብ 9:22 በሰፊው የተብራራበት አስተማሪ ውይይት።

Опубликовано:

 

23 янв 2023

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 135   
@bantalemamde3963
@bantalemamde3963 10 месяцев назад
አክሊል ንጉስ ነው ይህንን ጴንጤ አዝረከረከው የኦርቶዶክስ እንቁ የሆነ ልጅ❤❤❤ እግዚአብሔር ሁሌም ከአንተ ጋር ይሁን❤❤❤
@RahelAlene
@RahelAlene 7 месяцев назад
ወይኔ ሜሎስ😂😂😂 ላለማመን የምትፈጥረው መላ ይገርማል ካመንክ እኮ ትድናለህ እንጂ አትሞትም አክሊል ግን እግዚያብሄር ይጠብቅህ ለሁሉም በሚገባው ቋንቋ ነው ያስረዳከው 👏👏 እነሱ ማመን ስለማይፈልጉ ብቻ ሳይሆን አይምሮአቸው ተደፍኖነው አትፍረድባቸው🙏
@biruktawitsherif2039
@biruktawitsherif2039 Год назад
አኬ ተባረክ። ሜሎስ በጭንቀት ራሱን በመከላከል ውስጥ ነበር። ተመልካችና ሰሚ ይፍረድ።
@user-cg2tg3ks9g
@user-cg2tg3ks9g День назад
ሜሎስ ጀግነ ነህ! ጌታ ፀጋ ከአንተ ገር ይሁን።ኢየሱስ ክርሰስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ጌታ ነው።
@user-cg2tg3ks9g
@user-cg2tg3ks9g День назад
Melon you are so hero.Jesus bless you by his grace!
@matthew2367
@matthew2367 Год назад
ሜሎስ ወደፊት ትልቅ ልጅ ሆኖ ይሄን ቪዲዮ ሲያየው በእፍረት ይስቃል
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n Год назад
😍😍👌👌ወንበር ሲባል የእኛ መቀመጫ መስሎት ነው🥰🥰ሜሎስዬ
@tsiyecherelij3709
@tsiyecherelij3709 10 месяцев назад
😂😂😂😂😂😂እውነትክን እኮነው እመቤቴን
@getinetadisu1493
@getinetadisu1493 7 месяцев назад
Melos Lord Jesus Christ bless you brother ❤ you are right Jesus is lord 🙏
@selam801
@selam801 Год назад
የተዋህዶ ልጅ በርታልን ወንድም አለም
@wengelawitkibru7204
@wengelawitkibru7204 Год назад
የህይወትን ቃል ያሰማልን።
@beckyshow
@beckyshow Год назад
ቆርጠ ለምን ትጭናለህ ፈርተህ ነው ሜሎስ ተባረክ የጌታ ልጅ
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n Год назад
ወንድሞቻችን በርቱ ጠላት ወንጌልን እዳታስተምሩ ነው በየ ቀኑ አዳዲስ ሴራ የሚጠነስሰው እና እዳታቋርጡብን ወንጌል ብዙ አትርፈናል
@addisuagerie9282
@addisuagerie9282 Год назад
ቃለህይወት ያሰማልን
@SeliNaa502
@SeliNaa502 3 дня назад
አኬዬ ፀጋውን ያብዛልህ👏👏👏❤❤❤❤🙏🙏🙏
@user-ri9pt3mb8s
@user-ri9pt3mb8s 6 месяцев назад
የተዋህዶ ልጅ እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ የኛ በርታ
@treson8640
@treson8640 Год назад
የፍርድ ወንበር እማ አለው እየሱስ ክርስቶስ፣ ከመጽሃፍ ቅዱስም ይኧው፡ 2ኛ ቆሮንቶስ 5:10 መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን **በክርስቶስ ፍርድ ወንበር** ፊት ልንገለጥ ይገባናልና። ቃለ ህይወት ይሰማልን 🙏
@kasahunalebachew8686
@kasahunalebachew8686 Год назад
👉ይህ በመጨረሻ የሚሆን ነው 👉መሎስ ያለው... "አሁን ኢየሱስ ክርስቶስ ይፈርዳል? ዙፋኑ/ወንበሩ የፀጋ ነው?... ወይንስ የፍርድ ነው?" ነው ያለው::
@natixo9882
@natixo9882 Год назад
@@kasahunalebachew8686 ymrishin new sijemer wedimachin ake bidmb liyasredash mokrual yhe demo zelalemawi dhnet endaagegni new miyaregish mkniyatum be sirash edemferedibish mecheresha lay ynageral
@BetiAyano-om1ij
@BetiAyano-om1ij 20 дней назад
ስብከት እኮ ነዉ ሚመስለዉ ዉይይት አይደል እንዴ ለሜሎስም እድል ስጡት እንጂ ብቻቹን አትንቸፍቸፉ አረ ትህትና ይኑራችሁ ሜሎስ ተባረክ
@_Godolyas7696
@_Godolyas7696 Год назад
ወንድማችን በርታልን
@user-rc3kl5is6w
@user-rc3kl5is6w Год назад
ይህ መናፍቅ ማጭበርበር ነው የያዘው የተዋህዶ ወንድሞቻችን ኑርልኝ በናተ እየታነጽን ነው
@user-wj3sc6wy7o
@user-wj3sc6wy7o Год назад
ውይኔ ልጅ ትግስት የለውም 🥺ቃል ሂወት ያሰማልን ፀጋውን ትግስቱን ያብዛልህ አኩዬ የኛ ተወዳጅ 💞💞💞
@melkamnew5050
@melkamnew5050 Год назад
ይድረስ ለመላው በክርስቶስ ክርስትያን ለተሰኛችሁ ሁሉ፣ ለአባቶች ና ለአማኞች ሰላም ለናንተ ፣ሰላም ለህዝባችን ሰላም ለሁላችን ሰላም ለምድራችን ለኢትዮጵያ እንዲሆን የዘወትር ምኞትና ፀሎቴ ነው። አሁን ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ በእውነቱ አንተ አንቺ እናንተ የምንባባልበት ስአት ሳይሆን በጾምና በጸሎት የኔ በደል ኃጥያት ይህን አደረገ ብለን በንስሐ እግዝአብሔር ፊት እንዲምረን የምንወድቅበት ፣ ካለንበት በደል ኃጥያት እንድንመለስ በፀጋው እንዲረዳን የምንማጸንበት ስለሌላው ምህረት የምንለምንበት፣ የበደሉንን ይቅር የምንልበት ፣ እኛን ደግሞ እግዝአብሔር እንደምህረቱ ባለጠግነት ይቅር እንዲለን ፣ከእናንተ ባላውቅም በእውነተኛ መመለስ ወደ እግዝአብሔር የምንመለስበት ግዜ ይመስለኛል። እንደ ነነዌ ሰዎች ሁላችን የእግዝአብሔርን የምህረት ፊት ልንፈልግ እግዝአብሔር ሊያደርግብን ካለው ነገር ይጸጸት እንደሆነ ጥብቅ ጸሎት ቢደረግ የሚበጅ ነው። እባካችሁ እናንተ መንፈሳዊያን ልለምናችሁ ፤ ክፉ ከክፉ ነውና ንቁ ንቁ ንቁ ከተኛንበት እንንቃ። 1 የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩ የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩ የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩ ለሁሉ ስለ ሁሉ መፍትኼ ያለው እግዝአብሔር ነው። ከምድራዊ መንግስት ይልቅ የሰማይ መንግስት መፍትሔ አለው። እባካችሁ እባካችሁ እባካችሁ “ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።” - ኤፌሶን 5፥14
@user-hq9xl9rk7o
@user-hq9xl9rk7o 3 месяца назад
ሜሎስ ተባረክ አኬ በሰዎች ዘንድ famouse ለመሆን ስትል አዉቀህ ነዉ ሚታጣሚመዉ ለዚህ ደግሞ ትጠየቅበታለህ ፍርድ ይጠብቅሃል እዉነት የትዉልዱንም መንገድ እያጨለምክ ነዉና ኢየሱስ አማላጂ ነዉ ተብሎ ባይፃፍ አይደለም ብትል ይሻላል እኮ ግን ከአምስት ቦታ በላይ ተፅፎ አይደለም ማለት እዉነት እብደት ነዉ ሚታሳዝኑኝ ደሞ አኬ በርታ ሚትሉት ምን ሆናቹ ነዉ😢 ቀኑ ሳያበቃ ወደ ቃሉ ተመለሱ በፍርድ ቀን አኬ ምን ብሎል አትባሉም ቃሉ ሚን ብሎል ነዉ ምትባሉት
@tafentertement565
@tafentertement565 Год назад
የዚህ ዎንድማችን ሁልግዚ ስያው ምንፍቅናውን አሾልኮ ማስግባት ወይም ነጥብ ለመያዝ ነው እንጅ በፍፁም የሌሎችን ሃሳብ አይቀበልም እናም ከእንደዚህ ያሉ የተሳሳቱ ጥምህርቶች እንጠበቅ እና አኪ በርቱ
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew Год назад
እብሪውያን 9፣25 "ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤ "ይላል የ ብሉይ ካህን ህዝቡን ከ ስጋ ሐጢያት ለጊዜው ለማንፃት በሰው ወደ ተተከለችው ድንኳን የበግ ደም ይዞ ይገባል ጌታ ግን የራሱን ደም ሊያቀርብ እንደ በግ እየተነዳ ወደ ቀራንዮ ሰማያዊ ወደ ሆነች ወደ መስቀል ከ ሐጢያት ለዘላለም ሊያነፃን አንድ ግዜ ገባ አንድ ግዜ ተሰዋ። ዳግም ቶሎና ብለው ለሚጠባበቁት ሊያፀድቃቸው ለሁለተኛ ግዜ ይታይላቸዋል በ ፍርድ ቀን ማለት ነው። አኬዬ ቃለህይወት ያሰማልን የኔ ወንድም 👏🏽🙏🏾
@ordox9388
@ordox9388 Год назад
በትክክል እራሱን ያሳየው በመስቀል ላይ ነው እራሱን ማሳየቱ ደግሞ በፍፁም አማላጅ መሆኑን አያሳይም ምክንያቱም ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ቀን እራሱን ያሳያል ያን ጊዜ ደግሞ የሚመጣው ሊፈርድ እንጂ ሊያማልድ አደለም እናም እራሱን ማሳየቱ ማማለድ ነው ካልን በፍርድ ጊዜ ሊያማልድ ነው የሚመጣው ማለት ነው ይሄ ደሞ ፍፁም የሆነ ምንፍቅና ነው!!! So እየሱስ የዘላለም አምላክ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አደለም!!!! ሆኖም አያውቅም!!!
@kasahunalebachew8686
@kasahunalebachew8686 Год назад
ዕብራውያን 9 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን 👉በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።👈 ²⁵ ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤ ²⁶ እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል። ²⁷ ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥ ²⁸ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ፥ የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ከተሰዋ በኋላ፥ ያድናቸው ዘንድ ለሚጠባበቁት ሁለተኛ ጊዜ ያለ ኃጢአት ይታይላቸዋል።
@kasahunalebachew8686
@kasahunalebachew8686 Год назад
👉"... ወደ ቀራንዮ... ወደ መስቀል..." አይልም::
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew Год назад
@@kasahunalebachew8686 እብራውያን 9፣25 "ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ 👉ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤" አየህ እዛው መልሶልሀል ማስተዋል ብቻ ነው ሚጠበቅብህ 👉ራሱን ብዙ ግዜ ሳይሆን አንድ ግዜ ያቀረበው የት ላይ ነው? መስቀል ላይ ብቻ ነው
@adbarungatu2820
@adbarungatu2820 Год назад
ወድሞቻችን በርቱ
@Alemtsehay777
@Alemtsehay777 Год назад
ሜሉዬ በሚገርም ሁኔታ መጨረሻዉን በደንብ አብራርተሃል እንግዲህ ጆሮ ያለዉ ይስማ ተባረክልኝ ወንድሜ ፀጋዉ ይጨመርልህ
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
😂😂😂 no ማስረጃ
@helinasebsibew8615
@helinasebsibew8615 6 месяцев назад
Semay zifanu midirim yeegru meregecha nat❤
@mayaethio9354
@mayaethio9354 9 месяцев назад
የቃልቻ ልጆች ቃልቻው ሲያዘምናቸው ሀይማኖት ላይ አስገብቶ እንደዚህ ድርቅ ያለ አሰልቺ በማድረግ እራሳቸውን አዋቂ አርጎ ያስኮፍሳቸዋል ይህ ልጅ እርግጠኛ ነኝ ቤተሰቡ የሚመለክ የነበረ በአድ አምልኮ ነበረ 😢
@birukfeleke4840
@birukfeleke4840 8 месяцев назад
ሜሎስ you did great. God bless you
@pasterhabetamuhayelu6667
@pasterhabetamuhayelu6667 Месяц назад
@woinshettsegaye2771
@woinshettsegaye2771 Год назад
Akili tsagaawun yaalbsih
@meherat938
@meherat938 Год назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ
@masr5355
@masr5355 Год назад
አኬ እናመሰግናለን
@mulukendagne5789
@mulukendagne5789 8 месяцев назад
አኬ እናመሰግናለው
@oneil6645
@oneil6645 9 месяцев назад
Huletachihun ende sefer durye new mitinegagerut. Asafarewoch.
@yoditsol6813
@yoditsol6813 2 месяца назад
የህፃን ጨዋታ የሜሎስ ጊዜ ሰዓት የሚያልቀው ነገር ወደነዋል
@Alex4.20
@Alex4.20 8 месяцев назад
Derek hula dereke neh aki ende cheke zeme beleh tasshekakaleh
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
🛑አክሊል እናመሰግናለን ምርጥ ተሟጋች ነህ- ሜሉስ ወደ እውነቱ ተመለስ ድርቅና እያድንም ወንድማችን:: አቡና ሜሎስን ልምን ክፍ አደረከው ብምስሉ ላይ?
@mogosethiopia3458
@mogosethiopia3458 Год назад
ሜሉስ ተመልሶ ወደ ሀጥያት መንገድ ይሄዳል ብለ ተስባለህ ወንድሜ
@gezachewfekadu
@gezachewfekadu Год назад
ውይይቱ የተከራካሪ ተማሪና የሊቅ አይነት ነው። ጥቂት ጥቅሶችን ይዞ በቃላት ላይ ሙጭጭ የማለት። አንድ ንጉስ በዙፋን ላይ መቀመጥ የንግስናው ዘመን አንድ መገለጫ እንጂ ሙሉ ስራውን የሚያሳይ አይደለም። ይህ ትምህርት ከሚስጢረ ስላሴ ጋር ሁሉ የሚገናኝ ነው። ሜሎስ የህፃን አይነት መልስ አሳጣሁት አይነት የማሸነፍ ፍላጎት ይዞ ነው የቀረበው። መፅሐፍ ቅዱስ ግን በብዙ ትንታኔ የሚገለፅ ድንቅ ምስጢር ነው። አክሊልም ለማዳመጥ ዝግጅት ይኑርህ።
@user-hn9sn9wu3n
@user-hn9sn9wu3n Год назад
😘⛪💚
@sabayemane8740
@sabayemane8740 Год назад
Ene krkrachu aymechim awko yetgnal Bekseksut aysemam
@hatersata.1627
@hatersata.1627 Год назад
እግዚአብሄር ያብዛችሁ አኪ ግን ሜሎስን ደገምገም አድርገን የሰአት ነገር ግን
@hiwottesfaye7968
@hiwottesfaye7968 Год назад
Wendim akilil enamesginalen
@memhrandegideykahsay3906
@memhrandegideykahsay3906 Год назад
ሁለታችሁም ውብ ልብ ኣላችሁ። በጠባብ ልዩነት ነው ያላችሁት። በወንጌል ግን እጅግ በስላችኃል። የሚገርም እውቀት ነው ። የወደፊት ይህዝብ ኣለኝታዎች ናችሁ። የወንጌል ውጤቶች። ወንጌልን በሚገባ በልታችኃል። በመንፈስ የተቃጠላችሁ ወጣቶች። ከዛሬ ጀምሮ ለነፍሴ የሚሆን የናንተን ምግብ እበላለሁ። ኣረ እምላኬ የሱሴ ይባርካችሁ ኣቦ! ጴንጤ ብሆንም ሜሎስም ጳውሎስም ኣክሊሉም እኩል ወደድኩ። እስከዛሬ የተጠማሁትን ወንጌል ዛሬ ያለገደብ ጠጣሁት። እጠጠጣዋለሁም። ካናዳ
@degagam
@degagam Год назад
ሠዎች ሃይማኖተኛ አትሁኑ መልእክት በእግዝአብሄር ቃል ለመረዳት ጣሩ፠፠ ለፈሪሳያዊን ድህነት አልሆነም፠፠
@user-vg8xe4jz4f
@user-vg8xe4jz4f 10 месяцев назад
መልዕክት ያልሽውን ዲያብሎስም መልዕክተኞች አሉት በስሜ ይመጣሉ የተባሉት የስህተት አስተማሪዎች (ፓስተር)የተባሉት ነወና ።ትክክለኛ መልዕክተኛ እነ አትናቴዎስ ናቸው።
@birukkumclhew3268
@birukkumclhew3268 Год назад
አኬ እግዚአብሔር ይባርክህ አለማወቁን ከማያቅ ጋር መከራከር ወንፊት ላይ ውሀ እንደመቅዳት ነው #😁😏
@martech4435
@martech4435 5 месяцев назад
What happened between 17:37 and 17:38? Where is Melos's explanation about the TEXT? Because clearly something doesn't add up!?
@ALLATONE-yk3nl
@ALLATONE-yk3nl 6 месяцев назад
gin koy meche new lemawek yemikerakerut ay yeemebrhan lij libonachewn ymelslachew
@gediongetahun
@gediongetahun Год назад
ምናለበት ከዚ ልጅ ጋር ባትወያዩ ግን???? ከነ ችግሩ ለምን አተውትም።
@mulukendagne5789
@mulukendagne5789 8 месяцев назад
ኦርቶዶክሶች የጌዜ አሠጣጥ እና ከፔንጤዎች በጣም ይሻላል
@misbak6719
@misbak6719 Год назад
ኳስ ጨዋታ ላይ ሰዓት ገደላ እንዳለ ሁላ እዚህም ላይ ከውይይት ይልቅ በማይረባ ንግግር ጭቅጭቁ ይበዛል። ስለ እግዚአብሔር ቃል ከማውራታችሁ በፊት ስነ ስርዓት ተማሩ።
@yabsra7804
@yabsra7804 Год назад
ሜሎስ 11111
@yabsra7804
@yabsra7804 Год назад
ሜሊ ጎብዝ
@mogosethiopia3458
@mogosethiopia3458 Год назад
1ኛ ሜሎስዬ❤❤❤❤
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ማስረጃ የላችሁም ከፍሬያችሁ ታቃቸዋላችሁ አንድ አሳማኝ ምክኒያት የለውም ሜሎስ 😂😂😂
@user-cg2tg3ks9g
@user-cg2tg3ks9g День назад
አማላጅ ነው ብሎ መጽሐፍ ቅዱስ የሚናገረው ድንግል ማርያም ሰት ሆን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዕብራውያን 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ ²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። “ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1 “የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34 “አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” - ዮሐንስ 14፥6 2:37
@tadisobelay5540
@tadisobelay5540 Год назад
አቶ ሜሎስ ለቀረበልህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ስጥ የምን ዙሪያ ጥምጥም ነው 👉Say yes or No 😂😂😂
@aklil777
@aklil777 Год назад
Rome 10:14 be fird wonber
@kasahunalebachew8686
@kasahunalebachew8686 Год назад
🤔🤔🤔“እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?” - ሮሜ 10፥14 😇😇😇
@yaredakalukassa1559
@yaredakalukassa1559 Год назад
አይ ሜሎስ😁😁😁
@semagn234
@semagn234 Год назад
yemigach neger wede meskel algebam blo endegena metshaf hulet bota new yegebaw new yemilew wede meskel ena semay blo endegena ynageral
@Sss-fn5lu
@Sss-fn5lu 8 месяцев назад
እኔምለዉ ሜሎስ ሙስሊምነዉ እዴ መፃፍቅዱስ አረዳዱን ሁሉ ልክ እደ እስላም ነዉ ለምድነዉ መላየማትሊት😢😢😢😡😡😡
@kiflenegash4135
@kiflenegash4135 Год назад
ከጴንጤ ጋር አትወያዬ እባካቹ በመስቀል አያምኑም ማስመስል እየሱስን አያምኑም
@mulukendagne5789
@mulukendagne5789 8 месяцев назад
ሜሎስ ምንድነው እየሠራህ ያለህው????እራስህን ፈትሽ
@TigistuTesfaye-nw9bj
@TigistuTesfaye-nw9bj 7 месяцев назад
melos bichawun 3 tun zm 😷😷
@HappyLightBulb-ik9hz
@HappyLightBulb-ik9hz 4 месяца назад
Yetuga😂
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
የቱጋ😂😂😂😂😂😂😂😂
@bezaseleshi
@bezaseleshi Год назад
ገብቷል ቢል ስህተት ነው አልገባም ቢል ከአክሊል ጋር ይስማማል አይን ፍጥጥ ጥርስ ግጥጥ
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
😅😅😅
@OneDay1say1
@OneDay1say1 6 месяцев назад
አይ ሜሎስ መስቀል ላይ ገባ እንዴት ይባላል ሲል ቆይቶ መጨረሻ ላይ ሁለት ቦታ ነው የገባው መስቀልና ሰማይ ላይ የገባው ብሎ እርፍ 😂😂😂😂😂😂😂
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ነገ ደሞ ሌላ ነገር ያወራል😂😂
@pape3cubs116
@pape3cubs116 Год назад
It’s look like ‘’English as a second language class’’ Go to your Amharic to better communicate
@Alemtsehay777
@Alemtsehay777 Год назад
በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተፃፈዉ ከመፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ያለዉን ብቻ አንብቡ
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
😂 እሱን መቼ በስርዓቱ አወቃችሁት?
@tewidrosalemayehu4924
@tewidrosalemayehu4924 Год назад
አይ ሜሎስ ብትሞት ይሻልሀል ልክስክስ
@kasahunalebachew8686
@kasahunalebachew8686 Год назад
ይህን ከክርስቶስ አልትማርንምና "እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብከዋለን" 👉እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ
@tagelyalew7930
@tagelyalew7930 15 дней назад
አክሊል ግን ለምን አትረጋጋም ደሞ አትሳቅ
@helenalemu4483
@helenalemu4483 Год назад
አይ ሜሎስ ዝምለህ ሳቅ እሱ ነው የሚያምርብህ 😀😀
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n Год назад
👌😋
@markhandy3471
@markhandy3471 Год назад
እኔኮ ምትገርሙኝ እየሱስ ያማለደበት አይነትስ እንዴትም ግለፁት ዋናው ማልዷል! ነገርግን ማርያምን እንዴት እንዳመጣቿት ነው ግራ የገባኝ ከየት ነው ይሄ ሀሳብ የመጣው በምን አግባብ ነው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ስለእውነት ተናገሩ እንዲህ የሚል ሀሳብ አለ ? እስቲ ብቻህን በር ዘግተህ ጌታ እየሱስ ሆይ ስለአንተ እውነት እንድናገር እርዳኝ አግዘኝ ተሳስቼም ከሆነ መንገድህን አሳየኝ ብለህ ፀልይ ከልብህ ይሄን በመፀልይህ ምንም አትጎዳም ሀይማኖትህም አይከለክልህም መፀለይ መልካም ነው ።
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ሰይጣን ነው ያወራሽ😂😂 ፀሎት ክርስቶስ የፀለየውን ፀሎት የማትፀልዩ እናንተ ስለፀሎት ስታወሩ አታፍሩም? ስለ ማርያም ምናምን አታውራ መጀመሪያ ምስጢረ ስላሴ ይግባህ። ካንተ በፊት እኮ እመቤታችን ናት አምላክ ክርስቶስን የተቀበለች እንቢ ብላ ቢሆን ዛሬ ኢየሱስ የምትሉትን ወለደችላችሁ ምልጃ ለሷ ከብዷት ነው? እሳተ መለኮትን እኮ ነው የተሸከመችው። እሷ ስሙን ስትጠራው ልጄም አምላኬም ብላ ነው። ሆዷ መቅደስ የሆነላት ከእናንተ አዳራሽ የበለጠ ለእርሷ ምልጃ እኮ ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና አንድ እናት ልጇን እንደማነጋገር ቀላል ነው። መጀመሪያ ኢየሱስ ክርስቲያን እወቅ(እወቂ) ልቦናችሁን ይክፈትላችሁ ታያላችሁ አታስተውሉም ትሰማላችሁ አታዳምጡም ልባችሁን ክፈቱ😊😊
@Alemtsehay777
@Alemtsehay777 Год назад
አክሊል ተዉ አልተሳካልህም ቃሉ ላይ ቆመህ ብትናገር የተሻለ ነዉ ከፍርድም ታመልጣለህ ወዳጄ ወደ ቃሉ መለስ በል ቃል በቃል የተፃፈዉን መካድ ወንጀል ነዉ
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ዕብራውያን ለማን እንደተፃፈ ሳታውቅ አታውራ ለ አይሁድ ነው የተፃፈው በብሉይ ኪዳን ሊቀክህነት ለሚያምኑ እሱን በወተት ደረጃ ዝቅ አድርጎ ነው ቅዱስ ጳውሎስ የሚያስረዳቸው
@Nega-21
@Nega-21 Год назад
መጯጯህ ነው ለሰሚ እራሱ ይሰለቻል! ዝም ብሎ ከሚያደናቁር ሰው ጋር ባትወታዩ ጥሩ ነው!
@harnettube3618
@harnettube3618 Год назад
አክሊል የሚባለው ሰውዬ ግን ጤና አለው😌😂😂 የሰፈር ተከራካሪ
@KideKido
@KideKido 10 месяцев назад
ያማልዳል እምንለው ዛሬም ደሙ ተኩስ ሰለሆነ ነው :: የየሱስ ደም ዛሬም ትኩስ ነው
@yeshemebetyehzbalemyisemaw7846
@yeshemebetyehzbalemyisemaw7846 9 месяцев назад
demu new milemnlh
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
አይልም ያማልዳል። ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና የዘለአለም እውነት ነው። ሐዋርያት 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን። ⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን። “እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤” - ዕብራውያን 1፥3 ዕብራውያን 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ ¹² እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥ ዕብራውያን 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁷ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል። ¹⁸ የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም። “ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።” - 1ኛ ዮሐንስ 1፥7 ያነፃናል ነው ያስነፃናል አይልም። “በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26 ዮሐንስ 17 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። ⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤ ⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ። በፊት የነበረው ክብር ምን ነበር?? ማማለድ ነው? በፍፁም ስህተት። “ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።” - ዮሐንስ 5፥22-23
@zerihunalemayehu5611
@zerihunalemayehu5611 Год назад
እየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነው ከቡዙ የመፅሐፍ ቅዱስ መረጃ ውስጥ አንዱ በቀኙ የተሰቀለው ወንበዴ ነው አንተ እግዚአብሔርን እንኳ ትንሽ አትፈራም በማለቱ ገነት ገብቷል አማላጅ ካልክ ደግሞ እጣህ ከግራው ጋር ነው
@user-ex2zh9nn3m
@user-ex2zh9nn3m 6 месяцев назад
አኬ ነገሩን ዉስብስብ ለማድረግ ይሞክራል የመጽሐፊ ቅዱሱን ሃሣብ ላለመቀበል ብቻ ምያስ ገርም ሰዉኮ ነዉ
@Alemtsehay777
@Alemtsehay777 Год назад
ቆይ ሮሜ 8÷34 በኦርቶዶክስ መፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ የለም? ያማልዳል ከተባለ በቃ ያማልዳል።ነዉ።
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ያማልዳል አይልም ይማልዳል ነው መፅሐፍ ቅዱስ አንብብ
@nebyatgebru8786
@nebyatgebru8786 Год назад
Melos is very annoying😡
@mikearteta8135
@mikearteta8135 Год назад
Melos he make me nauseous when he talk🤢
@Alemtsehay777
@Alemtsehay777 Год назад
መዝሙር ጥሩ ሰዉ ነህ ለሁለቱም ላይ አታዳላም አይቼሃለሁ ግን አዘጋጁ ሰዉዬ ሜሎስ ላይ ቁጡ ቁጡ ይላል ግን ለምን ሜሎስም ወንድምህ ነዉ እኮ ወንድምህን እያንቋሸሽክ እንዴት እግዚአብሔርን ልትወድ ትችላለህ?
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
አስተምሮው ሰይጣን የሚቀናበት ነው ሁሌ አዳዲስ ሀሳብ ያመጣል አይፀናም ውድቀቱን በሰብ በአስባቡ ይሸፋፍናል። እውነት ክርስቶስ ያለው ቅድስት ቤተክርስቲያን ኦርቶዶክስ ጋር ነው። ክርስቶስ ክብሩ አማላጅ መሆኑ ወይስ ፈራጅ መሆኑ??? ሐዋርያት ስራ 10÷41-42 ፈራጅ መሆኑን እናስተምር ዘንድ አዘዘን አሉ ሃዋርያት ከዚ በላይ ምን አለ?? አለም ሳይፈጠር በነበረኝ ክብር አክብረኝ አለ ክርስቶስ አለም ሳይፈጠር አማላጅ ነበር??? ፈርድም ሁሉ ለወልድ ተሰጠው.......
@kiflenegash4135
@kiflenegash4135 Год назад
ሜሎስ ክርስትና እንድ አይስበክም ተማር መጨራሻቹ 666
@mogosethiopia3458
@mogosethiopia3458 Год назад
666👈ምንድነው በኢየሱስ ስም ይወገ በእንተ ላይ የምሠራ መንፈስ
@Lomi-Wuha
@Lomi-Wuha Год назад
እየሱስ የሚለው ስያሜ መድሃኒት ሲሆን ለሰው ልጆች መዳኛ መንገድ ሂወት እውነት በሰው ልጆችና በእ/ር መካከለኛ ሆኖ ያዳነ ያስታረቀን ያማለደን ነው ይሄ ለምንድነው ክርክር የሚሆንባችሁ? እየሱስ የሰው ልጆችን ለማዳን ከመምጣቱ በፊት ነበረ ነገር ግን ያኔ እየሱስ አይባልም::አሁን ግን እየሱስ እኛን ከአባቱ ጋር ካስታረቀን በኃላ ከሙታንበኩር ሆኖ በ3ኛው ቀን ተነስቷል ታዲያ ተነስቷል ካልን ስጋው የት ነው? ይሄ ቅዱስና ንፁህ ስጋው በአብ ቀኝ ሆኖ ስለእኛ ይታያል::
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ውሸት
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ሐዋርያት ስራ 10÷41-42 አንብብ። ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ሆኜ ስገለጥ አማላጅ፣ ነብይ፣ ፍጡር እንዳያደርጉኝ ብሎ ለሀዋርያት ፈራጅ መሆኑን እንዲያስተምሩ አዘዘ።
@BetiAyano-om1ij
@BetiAyano-om1ij 20 дней назад
መመለስ ስላልቻለ እርእሱ አይደለም አለ😮አክሊል መስቀልን ሰማይ ብለህ ተረጎምክ አረ ሼም ነዉ የእግዚአብሔር ቃል አይስተካከልም አረ እንደ ሜሎስ ስማ መፅሐፍ ቅዱስን እንደ ሜሎስ ግልፅ አድርግ አታምታታ
@God-db9vp
@God-db9vp Год назад
ኦርቶዶክስ ነኝ ነገር ግን በኦርቶዶክስ መጻሕፍት ትምህርት መሰረት ከሜሎስ ጋር እስማማለው፡ ጭራሽ ሃይማኖተ ኣበው የእኛ መጽሓፍ ያማልዳል እያለን ነው፡ መጽሓፈ ቅድሴም ይላል፡ እኛ ግን ኣይደለም እያልን ያለነው መጻሕፍቶቻችን የሚለውን ነው፡ ከመጻሕፍቶቻችን ኣንበልጥም፡ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በጌታችን ኣማላጅነት በጣም ታምናለች፡ ቅዳሴያችን እንኳን ሜሎስን ይደግፋል እኛ ደግሞ ቅዳሴያችን እየተቃወምን ነው፡ እንዴት ነው ነገሩ ወንድሜ፡ እኔ በዚህ ጉዳይ ካንተ በውስጥ መስመር መወያየት እፈልጋለው። መከራከር ስለተፈለገ እንጂ ሜሎስና የኦርቶዶክስ ትምህርት ይስማማሉ፡ በዚህ ጉዳይ የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያንና ፕሮቴስታንት ኣንድ ነው እምነታቸው፡ ነገር ግን ላለመስማማት እልህ ውስጥ ስላበለጥን ነው ።
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n Год назад
ይቺን የሰፈር ወሬ ወደዛ ጭለማን ከብሬሀን አታገናኚ😡
@meronalimu1057
@meronalimu1057 Год назад
ውሸታም ኦረቶዶክስ ነኝ ግን ትላለህ አስመሳይ
@God-db9vp
@God-db9vp Год назад
@@meronalimu1057 አረ ረጋ በል፡ ቅዳሴ ላይ ኣለ እያልኩህ፡ እሁድ እሁድ ኣንተ የምትቀድሰው ላይ ኣለ እያልኩ ኣስመሳይ ትላለህ፡ የትኛው ቅዳሴ ክፍል እንኳን ብለህ ኣትጠይቅም እንዴ፧ እንደዚ እያደረጋቹ ነው ስንት ኦርቶዶክሳውያን ወደ ምንፍቅና የምታባርራቸው ማለት ነው።
@ordox9388
@ordox9388 Год назад
ወንድሜ ከነ ጋር መወያየት እንችላለን መፅሐፍቶቻችን በፍፁም እየሱስ አማላጅ ነው አይሉም ሜሎስን እንኳን የኛ መፅሐፍት ሊደግፉት ከራሱ ጋር እራሱ መስማማት አልቻለም አንዴ እየሱስ ያማልዳል ይላል አንድጊዜ ደሞ አይለምንም ይላል ያም ሆነ ይህ ግን መፅሐፍቶቻን እንደዛ ይላሉ ያልከው ስህተት ነው መወያየት እንችላለን በቻልኩት አቅም ግልፅ አድረጌ ላስረዳህ እችላለው ከፈለክ ማለት ነው 😊
@God-db9vp
@God-db9vp Год назад
@@ordox9388 እሺ ወንድሜ ስለ ትህትናህ ኣመሰግናለው፡ ሰውስት ማስረጃ ልስጥህና፡ 1፡ "በቀራንዮ የፈሰሰው ንጹህ የልጅህ ደም ስለእኔ እየተጣራ ነው፡ ይህ የሚናገር ደም የባርያህ ሓጢኣት የሚደመስስ ነው።" ይህ በሓዋርያት ቅዳሴ፡ 106 ኣለ። 2፡ "ኦ ወልድ እንደታመመ ሰው ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ በል፡ በኣፋቸው ሳለህ 'ኦ ኣባቴ ስጋዬን ለበሉ በደላቸው ተውላቸው በል"። ቅዳሴ ኣትናቴዎስ፡ 144። 3፡ "እግዚኣብሄር በተከላት የምስክር ድንኳን ለቅዱሳን የሚቆምላቸው የካህናት ኣለቃ የሱስ ክርስቶስ ነው።" መጽሓፈ ሰዓታት፡ ሞገስነ። ይህ የጠቀስኩት የጌታችን ኣማላጅነት በግልጽ የሚናገር መጻሕፍት የኦርቶዶክስ መጻሕፍት ኣይደሉም ወይ ወንድሜ፧ ኣማላጅነት ሲባል ግን እንደ ቅዱሳን እየሰገዱ ኣይደለም፡ ኣንድ ግዜ በፈሰሰው በደሙ በኩል ነው ለዘላለም የሚያማልደው የሚያስታርቀው በኦርቶዶክስ መሰረተ እምነት።
@samsungsamsung8431
@samsungsamsung8431 Год назад
ፈለገ እሚሉት ልጅ ግን ምሳውን የቀሙት ነው እሚመስለው 😂😂 ሜላዬ ድከም ብሎህ ነው እንጂ አክሊል ማለት አንዴ ያወራውን መልሶ መድገም እማይችል ሰው ነው ልክ የዘመኑን ፖለቲከኞች ነው ሚመስለኝ!!!!! መስቀል ሰማይ ነው ብሎ ከሚያስተምር ሰው ጋር ጊዜ ሰጥተህ መታገስህ ሜላዬ ፀጋ ይብዛልህ:: አዎ ክርስቶስ ኢየሱስ አማላጅ ነው::
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ውሸት አንድ ማስረጃ ሰው እንዴት ያጣል??? እኛ ግን ፈራጅነቱን እናስቀምጣለን። ዮሐንስ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁹ ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና። ²⁰ አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል። ²¹ አብ ሙታንን እንደሚያነሣ ሕይወትም እንደሚሰጣቸው፥ እንዲሁ ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው ሕይወትን ይሰጣቸዋል። ²²-²³ ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም። ህይወትን መስጠት የሚችል ፍጡር አለ?? ዮሐንስ 16 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²³ በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል። ²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ። ²⁵ ይህን በምሳሌ ነግሬአችኋለሁ፤ ነገር ግን ስለ አብ ለእናንተ በግልጥ የምናገርበት እንጂ ከዚያ ወዲያ በምሳሌ የማልናገርበት ሰዓት ይመጣል። ²⁶ በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤ ዮሐንስ 17 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። ⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤ ⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ። ሐዋርያት 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን። ⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን። “ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15 ሊያድን እንጂ ሊያስድን አይልም “እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤” - ዕብራውያን 1፥3 በራሱ ስልጣን ካነፃ በኃላ... ቆላስይስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³-¹⁴ እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን። በቤዛነቱ ነው በምልጃው አይደለም። ቤዛነቱ ደም ስለ ሰው ልጅ ሞቶ እንጂ አስታርቆ አይደለም። “በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት።” - ኤፌሶን 1፥7 በደሙ የተደረገ ቤዛነት እንጂ በደሙ የተደረገ ምልጃ የለም። “ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።” - 1ኛ ዮሐንስ 1፥7 ያነፃናል እንጂ ያስነፃናል አይልም ¹⁵-¹⁶ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤ ¹⁷ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል። ¹⁸ እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፤ እርሱም በሁሉ ፊተኛ ይሆን ዘንድ፥ መጀመሪያ ከሙታንም በኵር ነው። ¹⁹-²⁰ እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና። “እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤” - ዕብራውያን 5፥7 ሊያድን የሚችል ሞት እንጂ ሊያስድን የሚል አይደለም። እና specifically በስጋ ወራት ነው የሚለው ታዲያ አሁን noooooo ምልጃ። “እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።” - ዕብራውያን 7፥27 ስራውን ፈፅሟል ለዛ ነው የዩሀንስ ወንጌል 17÷3-5 አለም ሳይፈጠር በነበረኝ ክብር አክብረኝ። በስጋ ወራት እንዳለሁ እንዳያደርጉኝ ታዲያ አለም ከመፈጠሩ በፊት አማላጅ ነበረ ወይ? ይቆየን 😊😊 ለራሱ ነው የሚለው
@samsungsamsung8431
@samsungsamsung8431 4 месяца назад
@@user-ve3qd6rb9s የማንበብ እና የማመን ችግር ስላለባችሁ እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ተናግሯል:: ሮሜ 8:34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉የሚማልደው 👈ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ዕብራውያን 7:25፤ ስለ እነርሱም 👉ሊያማልድ 👈ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
@eliabbereket8730
@eliabbereket8730 Год назад
አክሊል ድርቅ ያለ ሰው ነው በመዳረቅ መስሎታል
@natimintesnot8065
@natimintesnot8065 Год назад
ኧረ በማርያም ሁላችሁም እኮ ትክክል እያደረጋችሁ አይደለም።መደነቋቆር ብቻ።ማለቴ መልሳችሁ ልክ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ማለቴ ሳይሆን ክርክራችሁ ሥርዓት የለውም።ማለት አንዴ ላውራ አንዴ ላውራ የምትሉበትን ሰዓት እኮ አንዳችሁ እሺ ብላችሁ እድል ብትሰጡ እኮ መደማመጥ ይቻል ነበር።አክሊል እውነት አሻሽል የውይይት አኳሀንህን።ማለት እውቀትህንም ለመቅዳት አይመችም።
@andargachewsiyoum3965
@andargachewsiyoum3965 Год назад
በእየሱስም እንዴ አክልል የሚሉት ሰው ምንም አያውቅም እንዴ ይሄ ምስክን ህዝብ ባወራክ ቁጥር የመለስክ እንደሚመስለው ስለምታውቅ ብቻ ነው እኮ ምትቀባጥረው ብሮ ይሄን ደሞ ሕሊናክም ያውቀዋል እውነት ግን አይደበቅም ፤ ይሄን ቪድዩ ያዩ አስተዋዮች ምን እያረክ እንዳለው አይተውካል i m so sorry betam ....
@hewotawoke2765
@hewotawoke2765 Год назад
ሀሀሀ
@user-ve3qd6rb9s
@user-ve3qd6rb9s 4 месяца назад
ሐዋርያት 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን። ⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን። “ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።” - ዮሐንስ 5፥22-23 “በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26 ዮሐንስ 17 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። ⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤ ⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ። “እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤” - ዕብራውያን 1፥3 ዕብራውያን 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁷ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል። ¹⁸ የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም። ዕብራውያን 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤ ¹² እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ ዕብራውያን 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። ²⁶ ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ይገባልና፤ ²⁷ እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና። ²⁸ ሕጉ ድካም ያላቸውን ሰዎች ሊቀ ካህናት አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣ የመሐላው ቃል ግን ለዘላለም ፍጹም የሆነውን ልጅ ይሾማል። 25 ሊያድናቸው ይችላል ሊያስድናቸው አይልም “ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።” - 1ኛ ዮሐንስ 1፥7 ያነፃናል ደሙ እንኳ መለኮታዊ ነው። ያስነፃናል አይልም ያ ነ ፃ ና ል እንጂ።
Далее
Это конец... Ютуб закрывают?
01:09
Melos vs Aklile on Tiktok live / ጥያቄና መልስ
1:52:52