እግዚያብሔር ይባርካችሁ ፣እኔ ተወልጄ ያደኩበት ሰፈር እዛው ነው፣በጣም ደስ ይላል በርታ ሌላው አቶ ሸዋቀናን ስላየሁት ደስታዬ ወደር የለውም ፣የሰው ደግነት ቢለካ እንደ ሸዋቀና የሚሆን እስከ አሁን አላየሁም። በጣም አመሰግንሀለሁ እግዚያብሔር ጤናውን ይስጥህ፣ ገንዘብ ሳይኖረው ሰው ታሞ ሄዶ እንኳን ሊመልስ ተንከባክቦ አክሞ አበርትቶ ነበር የሚሸኘው። Honestly i always remember this man as i almost get sick a lots and see people who cant afford to pay him get help for free .