ውድ እህቶቼ እና ወንድሞቼ ላስታውሳችሁ አብረን በትዕግሥት እናዳምጥ!! ብልቶቻቸውን የጠበቁ ዕድለኞች መሆናቸውን አላህ [ሱብሓነሁ ወተዓላ] ነግሮናል። እንዴትስ መጠበቅ እንዳለብን ረሱላችን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነግረናል። ታድያ ምን እንጠብቃለን!?
حكم العادة السرية || (وَٱلَّذِینَ هُمۡ لِفُرُوجِهِمۡ حَـٰفِظُونَ) || عبود عبدالمعروف
🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰
والذين هم لفروجهم حافظون
[ ሱረቱ አል-ሙእሚኑን - 5 ]
እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት አገኙ፡፡
🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰
RU-vid:- / @dawahsalafiyyah9325
Subscribe በማድረግ ሌሎችንም ደርሶችን አብረን እናዳምጥ እንማር ለሌሎችም ጓደኞቻችን እናጋራ።
↓↓↓↓↓↓
ቴሌግራም:--t.me/Abrarhussei
15 сен 2024