ጳጉሜ 1፣2016
አዲስ አበባ ‘’ የመንገድ ልማት ኮሪደር ግንባታ’’ ከተሰኘ ፕሮጀክት ጋር የተዋወቀችው፤ በዚህ ዓመት የካቲት ወር ላይ ነበር፡፡
ፕሮጀክቱ የከተማዋን ደረጃ ከፍ የሚያደርግና ለነዋሪዎቹ ምቹ ለማደረግ የሚሰራ መሆኑ ቢነገርም፤ የሚፈናቀሉ የከተማዋ ነዋሪዎች እጣ ፈንታ በብዙ አስጨንቆ ነበር፡፡
የከተማው አስተዳደር ነዋሪዎቹን በተሻለ መኖሪያ ማስፈሩን ቢያመለክትም በሌላ በኩል በድንገት ተነሱ፣ ቤት አፍርሱ ተብለው እስካሁን ምትክ ቤት ወይም ካሣ እንዳልተከፈላቸው የሚናገሩ ነዋሪዎች አሉ፡፡
የመጀመሪያው ‘’የመንገድ ልማት ኮሪደር’’ ያለፈበትን መንገድ ምን መሳይ ነበረ?
ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያን ይጫኑ... tinyurl.com/yv...
ንጋቱ ሙሉ
#የመንገድ _ኮሪደር_ልማት #Addis_Abeba #የልማት_ተነሺዎች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: shorturl.at/b9p8z
Website: shorturl.at/yCz7q
RU-vid: t.ly/9uH-g
Tiktok: bit.ly/44Dd6Il
17 сен 2024