#ግብርና_ሚኒስቴር
በኢትዮጵያ ያለውን ወደ 23 ሚሊዮን ሄክታር ለቡና ምርት የሚሆን ተስማሚ መሬት በአግባቡ በመጠቀም ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ይግኛል።
ይህን እምቅ አቅም በሙሉ ለመጠቀም ቡናን በዛፍ ጥላ ስር ከመትከል ባለፈ በቴክኖሎጂ በመደገፍ እና በሰፋፊ እርሻዎች ላይ በማልማት ከዘርፉ የሚገኘውን ጠቀሜታ ማሳደግ ላይ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ነው።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ክልሎች ተገኝቶ ዘመናዊ የቡና ምርት የማዘመን ሂደት ምን ይመስላል የሚለውን ተመልክቷል።
4 окт 2024