በተግባር ራስን መረዳት መቻል የእድገት ሁሉ መጀመሪያ ነው። ሃያሌ ድንቅ የአለማችን ተጽእኖ ፈጣሪዎች ከስኬታቸው በፊት ውድቀትን እና ሽንፈትን ቀምሰዋል። ግን ብዙ እንቅፋት እና ተግዳራቶች ቢያጋጥማቸውም ተስፋ ሳይቆርጡ በጽናት ችግሩን ተውተውታል። ግን ችግሩ ዝነኛ ሰዎችን ስናይ የደረሱበት እናደንቃለን እንጂ ለመድረስ ያሳለፉትን የሂዎት ጉዞ ችግር አናይም። ትንሽዬ ምርምር ብናደርግ ብዙዎች የምናደንቃቸው ዝነኛ ሰዎች እንዴት ስመጥር እንደሆኑ እራሳቸው አያውቁትም በእርግጠኝነት መረጃው የሚያሳየው ግን ሲጀምሩ በድፍረት እና በተደጋጋሚ ከትንሽ ተግሣጽ ፣ ወይም ሥነ ሥርዓት ጋር በተግባር መሞከራቸውን ነው።
5 окт 2024