ለመዳን እግዚአብሔር ያዘጋጀው የእግዚአብሔር ጽድቅ ኢየሱስ መሆኑን በክፍል አንድ ተመልክተናል፤ በዚህ ክፍል ደግሞ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ፊቱ ወደ አይሁድ መዳን ወይ አለመዳን ጉዳይ ከአህዛብ ጋር ይሟገታል። በዚህ ክፍል ጨምረን ተግባራዊ በሆነ መንገድ ክርስቲያናዊ ኑሮን ሃዋርያው የተናገረውን በዳሰሳና በወፍ በረራ እንመለከታለን። መልካም ቆይታ!
Развлечения
22 мар 2022