Тёмный

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ለጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ |Nationaldialogue |ethiopiainsider 

Подписаться
Просмотров 320
% 16

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ትላንት ማክሰኞ መስከረም 21፣2017 የአዲስ አበባ ዳያስፖራዎች ማህበር በተያዘው አመት አጋማሽ እንዲካሄድ የታቀድው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳነት እንዲቀርቡ የለያቸውን አጀንዳዎች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባስረከቡበት ወቅት መሳሪያ ያነገቡ ኃይሎች በምክክሩ የሚሳተፍበትን ሁኔታ በተመለከተ ከጋዜጠኞች ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ለጥያቄዎች የሰጡትን ምላሽ ይመልከቱ
የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦
ድረ ገጽ ፦ ethiopiainsider.com​
ፌስቡክ ፦ ethiopiainsider
ትዊተር (ኤክስ) ፦ ethiopiainsider
ቴሌግራም፦ t.me/EthiopiaInsiderNews
ቲክቶክ፦ www.tiktok.com/@ethiopiainsider

Опубликовано:

 

2 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 2   
@Sisay-ur6ei
@Sisay-ur6ei 6 дней назад
የሚገርመኝ ይሄ አውቆ አበድ የሆነ ሰውዬ አገዛዙ ጦርነት በከፈተ ቁጥር እየመጣ የሚዘባርቀው ነገር ነው። ከንቱ።
@aberhamhailu8300
@aberhamhailu8300 6 дней назад
ቆሻሻ ሸምገሌ