የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ትላንት ማክሰኞ መስከረም 21፣2017 የአዲስ አበባ ዳያስፖራዎች ማህበር በተያዘው አመት አጋማሽ እንዲካሄድ የታቀድው ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ላይ በአጀንዳነት እንዲቀርቡ የለያቸውን አጀንዳዎች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባስረከቡበት ወቅት መሳሪያ ያነገቡ ኃይሎች በምክክሩ የሚሳተፍበትን ሁኔታ በተመለከተ ከጋዜጠኞች ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ለጥያቄዎች የሰጡትን ምላሽ ይመልከቱ
የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦
ድረ ገጽ ፦ ethiopiainsider.com
ፌስቡክ ፦ ethiopiainsider
ትዊተር (ኤክስ) ፦ ethiopiainsider
ቴሌግራም፦ t.me/EthiopiaInsiderNews
ቲክቶክ፦ www.tiktok.com/@ethiopiainsider
2 окт 2024