በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ጊምቢቹ ወረዳ እየተገነባ የሚገኘው የጨፌ ዶንሳ ሰንዳፋ ቢሾፍቱ የ55 ኪ.ሜ የአስፓልት መንገድ ፕሮጀክት በመጓተቱ ለእንግልት መዳረጋቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ተናገሩ። #ebc #etv #news#EthiopianBroadcastingCorporation#ethiopiannews #newsdaily
12 сен 2024