#FBC, #fana_news, #ፋና_ዜና
ነሃሴ 6 በእለተ ሀሙስ ሁሉም ነገር ጀመረ ይላሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ስላጋጠማቻው ጥፋት ሲናገሩ ፤የተከበራችሁ ተመልካቾቻችን የንፋስ መዉጫ ከተማ ላይ አሸባሪው የህውሃት ቡድን ስላደረሰው ሰብአዊ ጥፋትና እና ቁሳዊ ውድመት እያነሳን ነው ።
ከፍተኛ መሰረተ ልማቶች የህዝብ መገልገያዎች ሁሉ የሚችለውን ዘርፎ ያልቻለውን አውድሟል። ንፁሃንን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል ፤ ቤተሰብም አስከሬን ሊያነሳ ሲል ብታለቅሱ እናንተንም እንገድላለን በማለት ሀዘንን እንኳን የመከልከል ግፍ ፈፅሟል ፤
ከፍተኛ ውድመት የገጠመው የንፋስ መውጫ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ እና በስፍራው የተገደለው የጥበቃ ሰራተኛ ሁኔታ እንዴት ነበር
25 авг 2021