የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቅርቡ በጀመረው የልብ ህክምና እስከአሁን ወደ ውጭ በመሄድ ሊወጣ የሚችለውን 15ዐ ሚሊየን የሚጠጋ ብር ማዳን ችሏል፡፡ይሁንና አገልግሎቱ ውሰን በመሆኑ በሚፈለገው መጠን ሕሙማንን እያስተናገደ አይደለም፡፡ሪፖርተራችን ዩሐንስ ፍሰሃ ቀጣዩን ዘገባ አዘጋጅቷል፡፡
1 окт 2024