አጥናፍሰገድ በጋዜጠኝነትና በአሳታሚነት እንድ "ጦቢያ"፣ "ጥቁር ደም" እና "ታይታኒክ" የተባሉ ጋዜጣዎች ላይ የሠራ ሲሆን በመጽሐፍት ረገድ ደግሞ ከዚህ በፊት በትርጉም ሥራ አምስት መጻሕፍቶችን እና አንድ ልብ ወለድ ድርሰቱን ለአንባብያን ያቀረበ ጸሐፊ ነው።አጥናፍ ሰገድ ሌዮኔ የተባለውን የመጀመሪያ ልብ ወለድ ድርሰቱን በጥቅምት ፳፻ (2000) ዓ.ም. አሳትሞ በሀገር ውስጥ፤ በብሪታኒያ እና በአሜሪካ ገበያ ላይ አውሏል።
Spend enjoyable and educational time together with this video, Thanks for watching. If you have any personal questions or comments about this video you can contact me via the links mentioned below.
ፌስቡክ 👉 / tsegaye.aberar.1
ኢንስታግራም👉 / tsegayeaberar
ቴሌግራም 👉t.me/tsegayeab...
12 сен 2024