Тёмный

Yekedimo Serawit የቀድሞው ሰራዊት : ኮርስ 33 የሆለታ ገነት ጦር ት/ቤት ፈርጦች  

Balageru TV
Подписаться 472 тыс.
Просмотров 2,9 тыс.
50% 1

.
እሸት እሸት መረጃዎችን ለማግኘት ፤ በጥበብና በተሰጥዖ ለመርካት፤
• የድረገፅ | www.balagerutv...
• የዩቲዩብ | www.youtube.co...
• የፌስቡክ | / tvbalageru
• የኢንስታግራም | / balageru.tv
• የቲክቶክ | / balagerutv_official
ገፆቻችንን ሼርና ላይክ በማድረግ ይጎብኙን፡፡ ባለ ሃገር ሆነው ከባላገሩ ጋር አብረውን ስላሉ እናመሰግናለን፡፡
አስተያየታችሁንም በአጭር የስልክ መስመራችን 7544 ማስተላለፍ አይርሱ፡፡
ነቃ ነቃ!!!
///////////////////
Yekedimo Serawit የቀድሞው ሰራዊት : ኮርስ 33 የሆለታ ገነት ጦር ት/ቤት ፈርጦች | ክፍል 1 | @BalageruTV
////////////////
Welcome to the official RU-vid Channel of Balageru Television.Don't forget to subscribe to our channel to get all the latest videos thanks.
#BalageruTV
#EthiopianEntertainment
#BalageruMedia

Опубликовано:

 

4 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 9   
@bekelearaya1383
@bekelearaya1383 6 месяцев назад
አዬ ጀግና አዬ ዉሎ እንዲህ በቀላል ተረሳ የጀግና ዉሎ ቆስሎ ታሪክ የሠራ ለሐገር የሞተ የቆሰለ ተረሳ ተረሳ ለማን ቆሰለ እንዲሁ ተጠለ አዬ ጉድ ጀገና ተበተነ ተረሳ የት እንደዋለ መ/አ በቀለ አርአያ
@Eridreamer1991
@Eridreamer1991 5 месяцев назад
When everyone has finished their time, it has become the current fashion to self-exonerate, saying that we were innocent of blood to make the institution look better, but this thinking is absolutely not correct .In the area where I live, the Derg army that existed at the time had a camp in the area. This army had a separate force called Military Police. This force used to torture the people by beating, arresting and chasing the residents of the city. 
@FissehaMulugeta-wr4kk
@FissehaMulugeta-wr4kk 4 месяца назад
መሳይ ከነቤተሰቦችህ ለኢትዮጵያ ዋጋ ከፍላችሀል እናመሰግናለን
@user-wq9ew4be2q
@user-wq9ew4be2q Год назад
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በውጭ አገር በዕጩ መኮንነት ያሰለጠናቸውን የኩባ ኮርስ ብታቀርቧቸው።
@ss-jm8se
@ss-jm8se Год назад
የሶስት ማዕዘን ዕዝ የሚባል ከተጀመረ ነው እየወደቅን የመጣነው
@ZerihunBeri-lx6zu
@ZerihunBeri-lx6zu Год назад
ፍሲል ልጅ ሆናል 30ኛ ሜካናይዝድ አሰብ በጣም ድህናነህ
@alamaetaddesse6198
@alamaetaddesse6198 Год назад
ኮሎኔል መንግስቱ እውነተኛ የኢትዮጵያ ልጅ አንበሳ ጀግና ልጅ ናቸው እግዚአብሔር እም ልክ ዕድሜና ጤና ይስጣቸው እውን የስድሳው የካቢኔቱ ስዎች መገደል ያሳዝናል ነገር ግንዛሪ የሚያጨበጭቡ እስመሳዮች ያለ ደም ስርዓት የለም ብለው እግሩን ሲያሽብሩ ነበር ህሊናቸው ይውቀሳቸው እንደዚህ ያሉ ተስፋ ቢሶች. ታሪክ ለዘላለም ሲወቅሳቸው ይኖራል ምንም ልነግራችሁ አልችልም እነዚህ ድንቆሮዎች ግን ህገራቸውን ለማወቅ የህዝቡንም ማንነት ለማወቅ ያንብ ብ ይወቁ
@sinikkaheikkila6193
@sinikkaheikkila6193 6 месяцев назад
መሪ ጀኔሪሎች በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሰበብ ስላለቁ ቆራጥ መሪዎች ስላልነበሩ ህዝባዊው ሰራዊት እነ መለስ ዜናዊ በመሳሰሉ የባንዶች ልጆችና ራሣቸውም ባንዶች የሚመሩት ፀረ-ኢትዮጵያ የህወሓት ጥር እንዲበተን ተደርጓል ። በዛሬዎቹ መሪዎችም መካከል የዚያን ጊዜ አፍራሽ ኅይል አባላት ስም ቀይረው ይገኛሉ ።
@great2894
@great2894 Год назад
ክክክክክ ጉራ ብቻ፡ ኤርትራ ላይ ጅግንነት እንደፈጸማችሁ ምታወሩት እስከ መቼ ነው፡ የከሰረ ነጋዴ ክክክክ
Далее