Лучшее на RU-vid
Кино
Авто/Мото
Видеоклипы
Животные
Спорт
Игры
Приколы
Развлечения
Хобби
Наука
Авторизоваться
Зарегистрироваться
Paulos Fekadu
108
526 384
Подписаться
Paul's Pulpit (ምስባከ ጳውሎስ) የጳውሎስ ፈቃዱ አገልግሎት ነው፤ እንዳስፈላጊነቱ ሌሎች የአገልግሎት ተባባሪዎችም ይኖሩታል። “ምስባከ ጳውሎስ” በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ የሚገኙ ክርስቲያኖችና አብያተ ክርስቲያናት በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ዕውቀት እንዲጎለብቱ መትጋትን በዓላማነት አንግቧል።
ይህንም ከግብ ለማድረስ የሚያቀርባቸው ዝግጅቶች የሚከተሉት ናቸው፤
• ትምህርታዊ ስብከቶች፣
• የክርስትና መሠረታውያን፣
• የጠንካራ ምንባባት ትርጓሜ
• ነገረ መለኮት
• ዕቅበተ እምነት
• ጥሞና
• ጥያቄና መልስ
• ልዩ ልዩ ጽሑፎች።
“ምስባከ ጳውሎስ” ዩቲዩብን፣ ቴሌግራምን፣ ፌስቡክንና እንዲሁም ዘመኑ ያመጣቸውን ሌሎች የቴክኖሎጂ አማራጮች ለመልእክቱ ማድረሻነት ይጠቀማል።
ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት አድራሻዎች ይጠቀሙ፡-
ስልክ፡- +44-7491-896592
ኢሜይል፡- PulpitOfPaul@gmail.com
36:20
የአማኞች ክህነት - የወል ገጽታ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 39)
14 дней назад
50:43
“የእኛ ሰው በሰማይ” - የክርስቶስ ምልጃ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 38)
Месяц назад
52:44
ድነት እና የክርስቶስ ምልጃ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 37)
Месяц назад
40:47
የክርስቶስ ምልጃ - መግቢያ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 36)
2 месяца назад
43:11
እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 35)
3 месяца назад
47:55
ሊቀ ካህናቱ ኢየሱስ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 34)
4 месяца назад
39:56
የጌታ ኢየሱስ ባሪያዎች (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 33)
4 месяца назад
50:57
ምን ዐይነት ልጅነት? የልጅነታችን ግብ? (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 32)
5 месяцев назад
35:52
የእግዚአብሔር ልጆች (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 31)
5 месяцев назад
46:30
የእግዚአብሔር ልጅ - መለኮት ማጠቃለያ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 30)
6 месяцев назад
49:16
የእግዚአብሔር ልጅ - መለኮት (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 29)
6 месяцев назад
33:46
ንጉሥ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 28)
7 месяцев назад
51:59
እውነተኛ እስራኤል (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 27)
7 месяцев назад
33:50
የእግዚአብሔር ልጅ ምን ማለት ነው? (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 26)
8 месяцев назад
31:16
አምላክ-ሰው (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 25)
10 месяцев назад
41:04
"በእግዚአብሔር መልክ፣ የባሪያ መልክ" (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 24)
10 месяцев назад
31:05
የስሙ ጉልበትና ከነቢያት መብለጡ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 23)
10 месяцев назад
1:25:28
ስግደት ለኢየሱስ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 22)
11 месяцев назад
31:05
በማዕበሉ ላይ ጌታ - ኢየሱስ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 21)
Год назад
28:48
ኢየሱስ "እኔ ነኝ" ነው (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 20)
Год назад
27:45
ኢየሱስ ኀጢአትን ይቅር ይላል (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 19)
Год назад
42:13
ኢየሱስ አዳኝ፣ ከሕግ በላይ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 18)
Год назад
50:30
ኢየሱስ ሁሌም ጌታ ነው (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 17)
Год назад
32:23
ኢየሱስ ከኀጢአት ስለ ማዳኑ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 16)
Год назад
30:41
ኢየሱስ እግዚአብሔርን መግለጡ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 15)
Год назад
46:00
በሥጋ የተገለጠ አምላክ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 14)
Год назад
35:16
የጌታ ኢየሱስ የትውልድ ሐረግ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 13)
Год назад
46:15
ሰው የሆነ አምላክ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 12)
Год назад
35:46
አምላክ ምን ዐይነት ሰው ሆነ? (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 11)
Год назад
Комментарии
@pastordanielmekonnensisay4535
День назад
ጌታ ዘመንህን ይባርከዎ ተባረክልን
@pastordanielmekonnensisay4535
День назад
እግዚአብሔር ይባርክህ በጣም አስደናቂ ገለጻ ነው
@Cyber_realm
День назад
ለቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ
@minassieasmelashRAD
День назад
God bless you paul, i did'nt get any chance to read it but now am happy.
@AmanuelTesfaye-fv1mn
2 дня назад
በብሉይ ኪዳን የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ነው ተብሎ ስለሚታመነው ስለ መልአከ ያህዌ(የእግዚአብሔር መልአክ)በወንጌላውያንን፣በኦርቶዶክስ አና በካቶሊካውያን ዘንድ ስላላቸው ምልከታ አስተምረን 🙏
@የወንጌልሚድያአገልግሎትስ
4 дня назад
Awesome 👏 stay blessed 🙌
@iphonetastic648
5 дней назад
ፀጋ ይብዛልህ ፖልዬ❤❤❤
@amanueltadesse391
5 дней назад
Silzhi wondime irthodoxoch tawahadoh bilow irasachewun matiratachew chigir alew
@samuelberhane4875
6 дней назад
የኔ ጥያቄ ከዚህ ርዕስ ጋር የተያያዘ ሳይሆን ምሳ 8:22 መሰረት አድርገው "ኢየሱስ ፍጡር ነው" ለሚሉ ሙስሊሞች ከነገረ ክርስቶስ አንጻር ምን ምላሽ አለህ የሚል ነው::
@ELGIBIR
8 дней назад
ከስንት ፍለጋ በዋላ መጽሐፍን አገኘው ምን ያህል ደስ እንዳለኝ አውንማ መኮምኮም ነው የቀረኝ እንዴት እዳገኘውት ታቃለህ ሌላ እቃ ሰፈልግ ስፈልግ አጥቼ በማላቃት ሀዋሳ ቀኑ ጨለም ማለት ሲጀምር በችኮላ ወደ መናሪያ ለመሄድ ስቻኮል መንገዱ ጠፋኝ የት እንዳለሁ ግራ ገባኝ ዝም ብዬ ለከተማው አዲስ መሆኔ እንዳይታወቅብኝ እግሬ ወደመራኝ መሄዴን ቀጠልኩኝ ድንገት በስተ ቀኜ በብዛት መጽሐፍ የሚሸጡበትን ሱቆች ተመለከትኩ በዓይኔ አለፍ አለፍ እያልኩ የተደረደሩትን መጽሐፍ አየተመለከትኩ አሲቂኝ ርዕስ ያለው መጽሐፍ ተመልክቼ ከአጠገቡ የተቀመጠው እንዲው በዓይኔ ለመመልከት ዘወር ስል የእግዚአብሔር ልጅ ይላል ዓይኔን ማመን ነው ያቃተኝ በአንድ በኩል ጌታን እያመሰገንኩ መለስ እልና አውን እንዴት ነው ወደ መናሪያ የምደርሰው እያልኩ በሀሳብ ተውጬ ዝምብዬ ተጓዝኩ ከሀሳቤ ነቃ ስል እራሴን መናሪያ ሰፈር አገኘውት በዛ ላይ የመጨረሻ መኪና ባዶውን ከ5 የማይበልጡ ሰዎችን ጭኖ ሲወጣ አገኘው ። ብዙ ፃፉኩ መሰለኝ ለማንኛውም ደስ ብሎኛል
@iphonetastic648
8 дней назад
ፖል ፀጋ ይብዛልህ ዘመንህ ይባረክ እንደገናም የቃል መገለጥ ይጨምራልህ❤❤❤❤❤
@elsaweldemariam1682
10 дней назад
God bless you.I have learened a lot by your teaching thanks so much.
@YESHUAYHWE
10 дней назад
ተባክ ፖል ዘመንህ ይለምልም❤
@amanuelnegalign625
10 дней назад
ድንቅ ነው አለቃ ደጋግሜ እሰማዋለሁ
@befekaduhailu7522
11 дней назад
Telegram laym comment bnaregs?
@MentesnotFikadu-cd8pi
11 дней назад
እግዚአብሔር ግን ትልቅ ነው እሱ አንዴ ከአፉ የተናገራትን ቃል እኛ እድሜ ልካችንን ሳንጨርስ እናጠናታለን
@relax27-e7c
11 дней назад
polye geta ybark bexam des yemil akerareb nw tebarkabetalew hulunem melktochne eketatelalew yegeta tsega ybzalk wedhalew❤❤❤
@BereketTsegay-dg3nw
13 дней назад
Amlak zemenhn ybark❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
@TemeFaithalone
18 дней назад
polዬ የጌታ ጸጋና ሠላም ይብዛልክ መጽሐፎችህ በጣም ነው ደስ የሚለኝ ግን ሰው ኃጢአተኛ ሆኖ አይወለድም ስትል ምን አይነት understanding እንደሆነ ባላወቅም ይህ ከቃሉ ጋ መገጨት ይመስለኛል ፦ መዝሙረ ዳዊት 51 : 5 እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ።??
@lidiyatsegayelidiya
19 дней назад
God bless you
@selammenberu6359
20 дней назад
ክብር ለጌታ ይሁን ❤❤❤
@lidiyatsegayelidiya
20 дней назад
Geta yebarkh 🙌🙌
@kalebdawit8742
21 день назад
❤❤❤
@armidesara6260
21 день назад
የዘማሪውን ስምና; ቁጥር ስንት እንደሆነ ፃፉልኝ🙏
@PaulosFekadu
20 дней назад
+251910215484 ጴጥሮስ
@ChaliFedesa
26 дней назад
Thanks a lot. 31:07
@maranathatube1
26 дней назад
#Salvation PAST (JUSTIFICATION) -> we've been saved->ኤፌ 2:5, 2:8, 2ጢሞ 1:9, ቲቶ3:5 PRESENT (SANCTIFICATION) -> are being saved-> 1ቆሮ1:18, 1ቆሮ15:1-2, 2ቆሮ2:15, 1ጴጥ1:9 FUTURE (GLORIFICATION) -> will be saved->ማቴ10:22, ማቴ24:13, ማር13:13, ሮሜ5:9-10, ሮሜ13:11, 1ጴጥ1:5
@iphonetastic648
26 дней назад
ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ ጳውሎስ ተበርካሃል በክርስቶስ ይብዛልህ❤❤❤❤❤😘😘😘😘
@emanuelwoubshet7
Месяц назад
Paul geta yibarkh.sile tewahdo yeneberegn bizita new yaterehew Ene tewahdo sibal yemimetabign አውጣኬ neber. Demom ye ethiopia ortodox memhran siyabrarum chigr alebachew tintaneachewun wede አውጣኬ amelekaket yiwesdutal protestantn lemekawem bilew
@bewise7u
Месяц назад
“ምንም ልጅ ቢሆን፥ ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ፤” - ዕብራውያን 5፥8 ይሄ ክፍል የተብራራው ክፍል ስንት ላይ ነው? በመፅሐፍ ነበር ያነበብኩት እንደገና ልሠማው ፈልጌ ነበር።🙏🙏 የሚቻል ከሆነ
@TemesganWarku
Месяц назад
ጸጋውን ያብዛልህ ❤❤❤
@Born_to_learn2801
Месяц назад
መጽሐፍህን በቅርቡ አግኝቼ በማንበብ ላይ ስሆን ይህንንም አቀራረብ በጣም ወድጄዋለሁ! ስለአንተ እግዚአብሔር ይመስገን! ተባረክ ፖል!
@lidiyatsegayelidiya
Месяц назад
ጌታ ዘመንህን ይባርክ የእውነት ቅሪታ የሚሆኑ ዛሬም ሰዎችን አጥቶ የማያውቅ የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አባት ና አምላክ ይባርክ ❤
@alemtsehay279
Месяц назад
እኔ ምለዉ አዲሱ መደበኛ ትርጉም መፅሐፍ ኬት ነዉ የመጣዉ? መፅሐፍ ቅዱስ ቅዱሳኖች የፃፉት በመንፈስ ቅዱስ ተመርተዉ(ምሪት) ነዉ።አዲሱ መደበኛስ ወገኖች ስላልገባኝ ነዉ።
@alemtsehay279
Месяц назад
ኡፈይ እግዚአብሔር ብርክ ያደርግህ። ፀጋ ይብዛልህ ፖል
@michaelshenkoru4985
Месяц назад
????
@AdisuJesus-dn2vn
Месяц назад
tabarekki
@eyasugensa
Месяц назад
እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ ጳውሎስ
@ermiasnigatu93
Месяц назад
ምን መሰለ ፖል ድነናል ብቻ ብለው የሚያስተምሩ የሐሰት አስተማሪዎች ይህንን ምሳሌ ይጠቀማሉ፦ የጓደኛህ ልደት ላይ ተገኝተህ ለውድ ጓደኛህ ስጦታ ሰጠህ፤ ከዕለታታት አንድ ቀን ግን ይኼ የምትወደው ጓደኛህ አሳዝኖህ በጣም በድሎህ ባለፎ በልደትህ ቀን የሰጠሁን ስጦታ መልስልኝ ትላለህን? ይላል ማለት ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ መልስልኝ አይባልም። እግዚአብሔር አንዲያ ልጁን ለዓለም ስጦታ አድርጎ እንዲሁ ለሚያምኑ ሁሉ ሰጥቷል። አንተ ግን አምነህ ስጦታውን ተቀብለሃል ስለዚህ ምድር ስትኖር ኀጢአትን ትሠራለህ። እግዚአብሔርም ያ ኃጢአትህ እሱን አስከፍቶ አንዴ የሰጠው ውዱ ስጦታውን (ልጁን) አይወስድህም ነው። ምን ትላለህ ፖል?
@ermiasnigatu93
Месяц назад
በዘመናችን ለተነሳው የሐሰት ትምህርት ምላሽ እንደምሆን አልጠራጠርም! ድነናል፣ እየዳንን ነው፣ እንድናለን🙏🙏 ጸጋ ይብዛልህ ፖል😍
@ermiasnigatu93
Месяц назад
ወንድም ጳውሎስ ጸጋ ይብዛልህ ቀጥልበት።❤
@mitikuendreyas6728
Месяц назад
ፖልዬ በጉጉት ነው የምጠብቀው አንተ የምትለቃቸውን😊
@SamUel-nb8yt
Месяц назад
Amazing Explanation . Clear and concise References even in the Roots of Word in Coine Greek. Thank you Paul.
@abedegu
Месяц назад
ውድ ወ/ማችን ተባረክ እውነት አርነት ያወጣል
@azebmehari8639
Месяц назад
Tebarek wendme paulos
@FocustoJesus
Месяц назад
የት ነው ማግኜት የምችለው ይህንን መጽሀፍ Please
@elsaweldemariam1682
Месяц назад
Wow betam new yetemarkubet 2gize new yesemawit.Geta yibarkih brother❤
@AlemayehuHailu-u7m
Месяц назад
መጀመሪያ የኃጢአት ትርጉም ይቀመጥ። የሀጢአት በሽታ የተበላሸ ተፈጥሮ ካለው መነሻ ዘሩ ሀጢአት እስከሆነ ድረስ ሀጢአተኛ አይደለም ወይ?
@AlemayehuHailu-u7m
Месяц назад
ቁጣ ካልሆነ አዳምን ሔዋን የደረሰባቸው ነገር ሁሉ ምንድነው?
@AlemayehuHailu-u7m
Месяц назад
የቃላትና የዘይቤ ልዩነት አለ ካልክ ልዩነት አለ ማለት ነው
@EteteSolomon-n4z
Месяц назад
ሮሜ 9:13፤ ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው። ሲል ያዕቆብን መምረጡን ግን ኤሳዉን አለምረጡን የሚያሳይ ነው እግዚአብሔር የሰውንል ልጅ ሊጠላ አይችልም ምክንያቱም በእግዚአብሐር ዘንድ አመፅ የለም ሮሜ 9:14፤ እንግዲህ ምን እንላለን? በእግዚአብሔር ዘንድ ዓመፃ አለ ወይ? አይደለም። ነገር ግን ወንድሜ የእግዚአብሔርን ሉዓላዊ ምርጫ መሆን አልተናገረም ምክንያቱ እግዚአብሔር ያዕቆብን ሲመርጥ በራሱ ፈቃድ ነው እንጅ በያዕቆብ ወይም በኤሳው መልካምነት ወይም ክፋት አይደለም ሮሜ 9:11፤ ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ ስለዚህ ምርጫው ሙሉ በሙሉ ከእግዚአብሔር ነው እንጂ በያዕቆብ ላይ በኤሳው ልይ የተመሰረተ አይደለም እና ምዕራፉ ስለ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔር ምህረት በእግዚአብሔር ምርጫ ልይ እንደሆነ ያሳያል ሮሜ 9:15፤ ለሙሴ፦ “የምምረውን ሁሉ እምረዋለሁ ለምራራለትም ሁሉ እራራለታለሁ፡” ይላልና። ሮሜ 9:16፤ እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ። ሮሜ 9:17፤ መጽሐፍ ፈርዖንን፦ “ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ፡” ይላልና። ሮሜ 9:18፤ እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል። ስለዚህ መልክቱ ለህዝብ ነው ብሉ መሸፉፈን አይቻልም ማንም በራሱ ፍቃድ ወደ ኢየሱስ መምጣት አይቻልም ዮሐንስ 6:65፤ ደግሞ አለ፦ “ስለዚህ አልኋችሁ፥ ከአብ የተሰጠው ካልሆነ ወደ እኔ ሊመጣ የሚችል የለም።” 2 ጢሞቴዎስ 1:9፤ ያዳነን በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም፤ ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን፥ ሮሜ 8:28፤ እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን። ሮሜ 8:29፤ ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ ሮሜ 8:30፤ አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው።