ለወንድሞቼ እንደ ባይተዋር ለአባቴ ልጆች ደግሞ እንግዳ ሆንኩባቸው መዝ: 69 ቁ. 8
መላከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ ማናቸው ?? በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ህዝበ ክርስትያኑ የተሳሳተ መረጃ እንዲደርሰውና አባታችንን ከቤተክርስትያን አውደ ምህረት ለማራቅ (በማህበረ ቅዱሳህ ሚዲያ ) እየተሰራጨ ያለውን መሰረተቢስ ክስ ህዝበ ክርስትያኑ እንዲረዳና ያለበቂ ምክንያትና መረጃ አባቶችን ማሳደድ ልክ አለመሆኑን ለማስገንዘብ ይረዳ ዘንድ ይህ ቪዲዮ በቂ መረጃ ይዟልና እስከመጨረሻው ይከታተሉት ::
4 окт 2024