Тёмный

መ/ር ግርማና ቅዱስ ሚካኤል 

አማኑኤል Ammanuel Tube
Подписаться 12 тыс.
Просмотров 2 тыс.
50% 1

Опубликовано:

 

25 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 9   
@aklilA
@aklilA Год назад
Ermina wondimoche Ez/r zemenachun yibark!!! Yekalunm ewuket chemiro chemamiro yistachu!!
@ElnathanBehailu
@ElnathanBehailu Год назад
ኤርሚ ማራቶን አሯሩጣቸው ብቃት አለህ በርታ❤
@sweetman5249
@sweetman5249 Год назад
Tiru new yemalawukewun alawukim malet awakinet new 🎉🎉🎉
@senaitgeletu746
@senaitgeletu746 Год назад
እግዚአብሔር በአንድ ጊዜ በሁሉ ስፍራ ይገኛል መልአክት ግን በአንድ ጊዜበሁሉ ስፍራ መገኘት አይችሉም በተላኩበት ስፍራ ብቻ ብቻ ብቻ ነው የሚገኙት
@nigatuabera4762
@nigatuabera4762 Год назад
1። በሁሉ ቦታ እግዚአብሔር ብቻ ስለሚገኝ እግዚአብሔር እንጂ መላዕክት ቅዱሳን የሰዉን ጸሎት አይሰሙም ይላል ስንዴዉ ከበቀለ በኃላ የተዘራዉ የመናፋቅ እንክርዳድ። ሊቁ ቀለሜ ተቀብሎ አስተጋባ። ነገር ግን የቅዱሳን ጸሎት ከእግዚአብሔር ፌት በሚቆሙ ፳፬ ቱ ካህናት ወይም ፬ቱ ኪሩብ እንደሚቀርብ ራዕይ 5፥8 ይናገራል:: “እያንዳንዳቸውም በገናንና የቅዱሳን ጸሎት የሆነ ዕጣን የሞላበትን የወርቅ ዕቃ ያዙ።” የቅዱሳን ጸሎት ከእግዚአብሔር ፌት በሚቆሙ መላዕክት እንደሚቀርብ ራዕይ 8፥2፡5 ይናገራል:: “በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው። ፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” በነገራችን ላይ ማጥንት እና መሰዊያ ታቦት እንሚያስፈልግ ከራዕይ 8፥2፡5 ተማር። በባዶ አደራሽ መጨፈር ከማን እንደ ተማርክ አልጠይቅህም:: 2። በሁሉ ቦታ እግዚአብሔር ብቻ ስለሚገኝ እግዚአብሔር እንጂ በሰማይ ያሉ ቅዱሳን ምድር ላይ ስላለዉ ነገር አያቁም ይላል መናፍቅ።እረ ተዉ! ባቢሎን ስትወድም በሰማይ ያሉ ቅዱሳን አዉቀዉ እግዚአብሔርን እንዴት አመሰገኑ ራዕይ 19፥1። አንድ ኃጥያተኛ ንሰሃ ሲገባ አዉቀዉ በሰማይ ያሉ እንዴት ተደሰቱ? ሉቃስ 15:7 “እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።”
@nigatuabera4762
@nigatuabera4762 Год назад
አይ ዘባርቄ ቀለመወርቅ ያወክ መስሎሃል። የአዳራሹ የሁከት ጸሎቴ ከፈጣሪ ቀጥታ ይደርሳል መላዕክት አያስፈልጉኝም ይላል ቀለሜ። እሽ ሊቀ ሊቃዉንት ቀለሜ! ከእግዚአብሔር ፌት እንደሚቆሙ ፳፬ ቱ ካህናት ወይም ፬ቱ ኪሩብ ከሆንክ ንገረን። ከኔ በላይ ሊቃዉንት ተዋህዶ የላትም ምነዉ አልክ? አላዋቂነትክ በትቢትክ ይታወቃል። አይ ዘባርቄ ቀለመወርቅ! ካንተ ፊት እኮ ሰዉ ቀርቦ ማዉራት አይችልም። ሰዉንም አትሰማም ካንተ በላይ አዋቂ የለማ! እስቲ ስለመላዕክት ትንሽ ልበልክ። አሳዘንከኝ። 1። በሁሉ ቦታ እግዚአብሔር ብቻ ስለሚገኝ እግዚአብሔር እንጂ መላዕክት ቅዱሳን የሰዉን ጸሎት አይሰሙም ይላል ስንዴዉ ከበቀለ በኃላ የተዘራዉ የመናፋቅ እንክርዳድ። ሊቁ ቀለሜ ተቀብሎ አስተጋባ። ነገር ግን የቅዱሳን ጸሎት ከእግዚአብሔር ፌት በሚቆሙ ፳፬ ቱ ካህናት ወይም ፬ቱ ኪሩብ እንደሚቀርብ ራዕይ 5፥8 ይናገራል:: “እያንዳንዳቸውም በገናንና የቅዱሳን ጸሎት የሆነ ዕጣን የሞላበትን የወርቅ ዕቃ ያዙ።” የቅዱሳን ጸሎት ከእግዚአብሔር ፌት በሚቆሙ መላዕክት እንደሚቀርብ ራዕይ 8፥2፡5 ይናገራል:: “በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው። ፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” በነገራችን ላይ ማጥንት እና መሰዊያ ታቦት እንሚያስፈልግ ከራዕይ 8፥2፡5 ተማር። በባዶ አደራሽ መጨፈር ከማን እንደ ተማርክ አልጠይቅህም:: 2። በሁሉ ቦታ እግዚአብሔር ብቻ ስለሚገኝ እግዚአብሔር እንጂ በሰማይ ያሉ ቅዱሳን ምድር ላይ ስላለዉ ነገር አያቁም ይላል መናፍቅ።እረ ተዉ! ባቢሎን ስትወድም በሰማይ ያሉ ቅዱሳን አዉቀዉ እግዚአብሔርን እንዴት አመሰገኑ ራዕይ 19፥1። አንድ ኃጥያተኛ ንሰሃ ሲገባ አዉቀዉ በሰማይ ያሉ እንዴት ተደሰቱ? ሉቃስ 15:7 “እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።” መልካም አዲስ አመት! መጪዉ አዲስ አመት መናፋቃንን ወደ ልቦና እና ትሁትነት ይመልስልን። የሃሰተኛ አጭበርባሪ ነቢያትን ይቀንስልን።😀
@merongetachwe5054
@merongetachwe5054 Год назад
Its a good platform, but as one of the participants said, you need to be accommodating, patient, respectful, gentle, kind and non judgemental! Your approach is very intimidating, rude, and arogant! Its not nice! That's not how Jesus thought! He was very kind and gentle! Your approach will not invite others to learn, and return to God! Please change your attitude! Don't show favoritism! Treat everyone with kindness! Dont say Danye .... and treat others like a Dog!
@sweetman5249
@sweetman5249 Год назад
Ere Meri endesu aydelem 😂😂😂 yaw be siriat mawurat ayichilum. Orthodox Bible ayanebum 😂😂😂
@sisayeshetu9298
@sisayeshetu9298 Год назад
አንተን በሎ ኦርቶዶክስ ተደበቅ
Далее
የታሪክ ምሁሩ ከወንጌለዊ ኤርሚ ጋር
1:30:20
NAH UH
00:17
Просмотров 1,9 млн
РОК-СТРИМ без ФАНЕРЫ🤘
3:05:16
Просмотров 1,3 млн
МЭЙБИ БЭЙБИ - Hit Em Up (DISS)
02:48
Просмотров 268 тыс.
ለዶ/ር ወዳጄነህ
1:50:04
Просмотров 2,3 тыс.
NAH UH
00:17
Просмотров 1,9 млн