«ለሚሠራ ደመወዝ እንደ ዕዳ ነው እንጂ እንደ ጸጋ አይቈጠርለትም፤
ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል። » ሮሜ 4:4-5
ይህ የሎሌ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን (LOLE EVANGELICAL CHURCH) ኦፊሺያል የRU-vid ቻናል ሲሆን። ዩቲዩቡ መፅሃፍ ቅዱስ ብቸኛ ባለስልጣን መሆኑን በማመን "እምነታችንን" በጥልቀት በመማማር አስተምህሮአዊ ርቱእነትን ለመጠበቅ እና በኢትይጵያ ተሐድሶአዊ እንቅስቃሴን ለማየት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
"በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና። ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና።" ሮሜ 1: 16 - 17
#LOLE_EVANGELICAL_CHURCH #Lole_Tube
ክፍል አንድ- ጳውሎስ፦ • ሮሜ. 1: 1 (ክፍል 1) "ጳውሎስ...
ክፍል ሁለት ኢየሱስ ክርስቶስ፦ • ሮሜ. 1: 1 (ክፍል 2) "ኢየሱስ...
ክፍል ሶስት ባሪያ :- • ሮሜ. 1:1 (ክፍል 3) "ባሪያ" ...
ክፍል አራት፡- ሐዋሪያ ሊሆን የተጠራ- • ሮሜ. 1:1 (ክፍል 4) "ሐዋሪያ ...
ክፍል አምስት፡- ለእግዚአብሔር ወንጌል - • ሮሜ. 1:2 (ክፍል 5) "የእግዚአ...
ክፍል ስድስት፡- ተለየ - • ሮሜ. 1:2 (ክፍል 6) "ለወንጌል...
ክፍል ሰባት፡- ወንጌል ስለ ልጁ ነው - • ሮሜ. 1:3-4 (ክፍል 7) "ወንጌ...
ክፍል ስምንት፡- ስሙ ይክበር- • ሮሜ. 1:5 (ክፍል 8) "ስሙ ይከ...
ክፍል ዘጠኝ ፦ ተጠርታችሁ እንጂ መጥታችሁ አይደለም - • ሮሜ. 1:6 (ክፍል 9) "ተጠርታች...
ክፍል አስር ፦ ፍቅር - • ሮሜ. 1:7 (ክፍል 10) "ፍቅር"...
ክፍል አስራ አንድ ፦ ኖራችሁ ስበኩ - • ሮሜ. 1:8 (ክፍል 11) "ኖራችሁ...
ክፍል አስራ ሁለት ፦ እንዲህ አገልግሉ- • ሮሜ. 1:9-12 (ክፍል 12) "እ...
ክፍል አስራ ሶስት ፦ ተዘጋጅታችሁ ለፍሬ ስበኩ- • ሮሜ. 1:13-15 (ክፍል 13) "...
Join us With telegram
Join us With telegram
t.me/lole_evangelical
Subscribe RU-vid
/ @tubeloletube2223
God bless You!!
31 окт 2022