ዶ/ር አበባ ፍቃዴ እና ዶ/ር ተስፋየ ደመላሽ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ሰፋ ያለ ትንተናቸው ላይ ችግሮቹን ከነመፍትሄው ያመላከታሉ። በተላያ ይሶሻል ሚዲያዎች ላይ በመገኘትና እንዲሁ በአማርኛን በእንግሊዘኛ መጣጥፎችን በማስነበብ የጎላ ሚና በመጫወት ላይ ሲሆን ለሀገራቸው የሚችሉትን ሁሉ ለመርዳት ላይ ናቸው።
ሁለተሙ ምሁራን ለብዙ አመታት የኢትይጵያን ጉዳይ በተላይም ዛሬ ያለችበትን በጠባብ ብሔርተኞችና ዘረኞች ኢትዮጵያን ለማፍረስ በመንግስት ስም ተሰይመው የሚፈጽሙት ሴራና ተንኮል ባለመስልችት በማጋለጥ ላይ ይገኛሉ። ይህንን ተግባራቸውንም እንደተለመደው በጥያቄና በውይይት መልክ በቪዲዮ ተቀናብሮ ቀርቧል ይከታተሉት።
23 апр 2024