አባቶቻችን ቤተክርስትያንን በቀላሉ የምንረዳበት ረቂቅ ምስጢርና ያለበት ቅኔ በእግዚአብሔር ፈቃድ አዘጋጅተውልናል መማር ደግሞ የሁላችን ግዴታነው
። ምክንያቱም ሁላችንም የቤተክርስትያን ቅርስ የመጠበቅ ሀላፊነት ስላለብን + መፅሐፍ ቅዱስን አንብበን መረዳት ስለሚጠበቅብን .... ለዘዚህም ነው ይህን ቻናል ለመክፈት የተነሳሳነው እንደምትወዱት ተስፋ እናረጋለን ሀሳብ አስተያየታችሁ comment ላይ ፃፉልን ።
1 окт 2024