ይህ ትምህርት "በአእምሮ መታደስ መለወጥ" በሚል ርዕስ በመለኮት ቤተክርስቲያን የእሁድ አምልኮ ፕሮግራም ላይ የሐዋርያው ጳውሎስን የፊሊጲሲዮስ መልዕክት መሠረት በማድረግ ያስተማርኩት ነው። ይህ መልዕክት በአእምሮ መታደስ መለወጥ የእውነተኛ መንፈሳዊ ሕይወት ቁልፍ መሆኑን በስፋት ያትታል። በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ላይ ላለው የድምጽ ጥራት ጉድለት ይቅርታ እየጠየቅሁ እስከ መጨረሻው ድረስ በትዕግሥት እንድትከታተሉት እጋብዛለሁ።
4 окт 2024