Тёмный

በ666 ማይክሮቺፕ ተከላ የህልውና ነቀላ | ስለ 666 ማወቅ ለምን? (ክፍል 03) በመጋቢ ተኩ ከበደ 

Zemen Mermariw Sew ዘመን መርማሪው ሰው
Подписаться 10 тыс.
Просмотров 2,8 тыс.
50% 1

Опубликовано:

 

26 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 22   
@nishanraday7062
@nishanraday7062 4 года назад
መጋቢ ተኩ ትክክል ነህ አስፈላጌ ትምህርት ነው ዘመንህ ይባረክ
@hibratradai8446
@hibratradai8446 4 года назад
ሻሎም....ሻሎሞ...መጋቢ ተኩ በጣም ጠቃሚ ፕይነት ነው እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ።
@sarajesus9259
@sarajesus9259 4 года назад
Tabarek ye igeziabehere sew geta woyi ka kifu nager ezebina enen tabekin adara elalewu ameeeeeeen ameeeeeeen ameeeeeeen
@mbyruhama3408
@mbyruhama3408 4 года назад
መጋቢ ተኩ ከበደ ጌታ አብዝቶ ፣ አብዝቶ ይባርክህ ለዘመኑ አስፈላጊ የጌታ ምርጥ ባሪያ ነህ!! እጅግ ብርቅ የሆነ ወቅታዊ እጅግ በጣም አስፈላጊና አንገብጋቢ የዘመኗን ቤ/ከ የሚያነቃ መልእክት ነው !! ጥበብ በዚህ አለ አንዳለው ሁሉ ጥበበኞችና አስተዋዮች ሰምተውህ ነፍሳቸውነ ያስመልጣሉ ፣ ሌሎችንም የሰመልጣሉ!! ጌታ ለረጅም ዘመን ያሸከመህ በህይወትም ያኖረህ ለዚህ ዘመን ስለምታስፈልግ ነውና በርታ ቀጥል !! የሚሰሙህ ጥቂቶች ቢመስልህም ቃሉ እነደሚል ወደ ሕይወት የምትወሰደዋ መንገድ ቀጭን የሚገቡባትም ጥቂቶች ናቸው ይላልና እግዚአብሔርን ከልባቸው ለሚፈልጉ በብዙ ትጠቅማለህ ! እንፀልይልሀለን!ጌታ ፀጋውን ይጨምርልህ!!!
@tekukebede2721
@tekukebede2721 3 года назад
መልካም ወገኔ ቲ አመሰግናለሁ እውነት ትሰለስላለች እንጂ አትበጠስም፤ ይህ ዘመን በተለያየ መልኩ እውነትን ሲጋርዱት አያለሁና የሚገርም ነገር አለ፡፡ ሆኖም እውነት ሳይገለጥ ይዘገያል፡፡ የመጽ/ቅ ቃል ግን በመንፈስ ቅ. የተጻፈ ስለሆነ ዓለም የምትሄድበትን በትንቢት ይመራል፡፡ ክፋቱ የፈጣሪ ልጆች ትንቢትን ባለመመርመራቸው እንደ አይሁዶች ወደ ስቀለው! ስቀለው ለመድረስ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ነው፡፡ ከብክነት የተነሣ ሰዎችና አማኞች ትንቢቶችን በጥንቃቄና በግልጽ መመርመር የተሳናቸው ጊዜ ሆነ፤ ይህ አስፈሪ ነው፡፡ ሰው ከእውነት ከራቀ ወደ ጭለማ መቅረቡ እኮ የማይቀር ነው፡፡ በአንድ መኪና መኖር ሲችል ሁለት መኪና ካልገዛሁ ብሎ ለፈጣሪ ቃል ጊዜ ካለመስጠቱ የተነሣ ሲባክን ይኖራል፤ ወደ ጭለማ ሃሳብ ውስጥ ይገባል፡፡ በፈጣሪ ቤትም ሆኖ መባከን አለና ከእውነት መራቅ ይኖራል፡፡ በስሜት አለመቃወምና በእውነት ሳይሞሉ መኖር ክርስቲያናዊነት አይደለም፤ ተባረክ/ኪ፡፡
@pastoreshetuoycha9545
@pastoreshetuoycha9545 3 года назад
መጋቢ ተኩ ልጅ ሆነን በአምቡርሴ ትካሬ ቤተክርስቲያን ዝግ በነበረችበት ጊዜ ሁሉ በየአመቱ በሚኖረው አገሎጎሎት ስያስተምረን በነበረው አገልግሎት ተመሳሳይ ነገር በማስተማር ትምህርቱን ከዘመኑ ጋር አሳድጎ ማማውን ሳይለቅ ከ44 አመት በት/ዳምኤልና በዮሐንስ ራዕይ በመመስረት ስለምትሰጠን ድንቅ መልዕክት ተባረክ እልሃለሁ ሰውን ለመጨረሻው ዘመን ያዘጋጃል ክርስቶስን ያማክል።
@TamasgenMosisa
@TamasgenMosisa 4 года назад
I am frequently checking the next sessions.
@munich2017
@munich2017 4 года назад
የእግዚአብሄር ሰው እግዚአብሄር ይባርኮት
@selemonbb8010
@selemonbb8010 3 года назад
እግዚአብሔር ይባርክህ ስራ ዘመንህን ህይወትህን ሁሉ ነገርህን እግዚአብሔር ይባርክ። እሄን ካልኩኝ ዘንዳ ገማትሪያ ያልከው መፅሀፍ እንግልዚኛና በአማሪኛ ትርጉሞቹን በpdf ምናገኝበትን መንገድ ብጠቁመኝ ወይም በቴሌግራም ፔጅ ካለህ ብትለቅልን ስል በአክብሮት እጠይቃለሁ የተባረከ ትውልድን የማዳን ስራ እየሰራህ ስለሆነ ስራህን ይባርክልህ እላለሁ
@zemenmermariwsew3387
@zemenmermariwsew3387 3 года назад
Dear Solomon, ስለ አስተያየቱ እናመሰግናለን። ገማትሪያ መፅሀፍ ሳይሆን ድህረ ገፅ ነው። ሊንኩ የሚከተለው ነው፡ prophecy.landmarkbiblebaptist.net/6=AGematria.html መልካም ጥናት!
@lovegrace1303
@lovegrace1303 3 года назад
ቺብሱና የኮረናው ክትባት ልዩነት አለው ወይስ አንድ ነው እባኮት ብትመልሱልኝ ። እግዚአብሔር ይባርኮት።
@tekukebede2721
@tekukebede2721 3 года назад
ቺፕሱና የኮሮናው ክትባት ግንኙነት አለው ወይስ የለውም ለሚለው ጥያቄ የተለያዩ መልሶች ሊኖሩት ይችላል፤ ክትባቱን በሰሩት ሰዎች ማንነትና በፈጣሪ ሁሉን አዋቂነት ይወሰናል፤ ልክ በ2ኛ ተሰ. 2፡6-7 እና ራእይ 17፡5-6 እንደተጠቀሰው አመጽ የሚሰራው በምሥጢር ነው፡፡ ዲያብሎስና ሰራተኞቹ ውሸታሞች፤ አታላዮች፤ አጥማጆችና አሳዋሪ የጨለማ ሃይላት ስለሆኑና በመጨረሻም አላማቸው፤ ነፍሰ-ገዳይነት ስለሆነ በምንም ዓይነት 6.9 ቢሊየን ህዝብ ለመቀነስ ሥራቸውን ይፋ አያደርጉም፡፡ 1.ኢትዮጵያም ሆነችሌሎች አገሮች የክትባቱን ንጥረ-ቅመማት መመርመር ቢችሉ ኖሮ አብሮ ምን እንደተቀመመ መለየትና ማሳወቅ ይቻል ነበር፡ አብዛኛው ሥራ ከእኛ የህክምና ባለሙያዎች ችሎታ ውጪና በላይ ስለሆነ በትክክል መወሰን ይቸግራል፡፡ 2. ለምሳሌ አንድ አሜሪካዊ ፕሮፌሰር በእንስሳ ሳይሞክሩ አንቲ-ቫይረሱን በቀጥታ በሰው መሞከራቸውንና ከፖለቲካ ጋር አያይዘው ክትባቱን ማሰራጨታቸውን በተመለከተ ሙልጭ አድርጎ ሲነቅፋቸው ነበር፡፡ 3. የአንዳንድ የቫይረስ ክትባቶች አሉታዊ አስከትሎት ቶሎ ብሎ አይታወቅም፤ በተጨማሪም መልኩንም ሊቀያይር ይችላል፤ የተሻለው መንገድ በተቻለ መጠን በባይረሱ ላለመያዝ ከወዲሁ ጥንቃቄ ማድግ፤ ከተያዙና ህመሙ ገፍቶ ከመጣ አካሄድን ወደ ጌታ ለማድረግ በክርስቶስ ብቻ የሚገኘውን የዘላለም ህይወት ለማግኘት መዘጋጀት በቂ ነው፡፡ የእውነትን አድራሻ መንፈስ ቅዱስ ሲገልጠው ብቻ በትክክል ማወቅ ይቻላልና፡፡
@tekukebede2721
@tekukebede2721 3 года назад
ቺፕሱና የኮሮናው ክትባት ግንኙነት አለው ወይስ የለውም ለሚለው ጥያቄ የተለያዩ መልሶች ሊኖሩት ይችላል፤ ክትባቱን በሰሩት ሰዎች ማንነትና በፈጣሪ ሁሉን አዋቂነት ይወሰናል፤ ልክ በ2ኛ ተሰ. 2፡6-7 እና ራእይ 17፡5-6 እንደተጠቀሰው አመጽ የሚሰራው በምሥጢር ነው፡፡ ዲያብሎስና ሰራተኞቹ ውሸታሞች፤ አታላዮች፤ አጥማጆችና አሳዋሪ የጨለማ ሃይላት ስለሆኑና በመጨረሻም አላማቸው፤ ነፍሰ-ገዳይነት ስለሆነ በምንም ዓይነት 6.9 ቢሊየን ህዝብ ለመቀነስ ሥራቸውን ይፋ አያደርጉም፡፡ 1.ኢትዮጵያም ሆነችሌሎች አገሮች የክትባቱን ንጥረ-ቅመማት መመርመር ቢችሉ ኖሮ አብሮ ምን እንደተቀመመ መለየትና ማሳወቅ ይቻል ነበር፡ አብዛኛው ሥራ ከእኛ የህክምና ባለሙያዎች ችሎታ ውጪና በላይ ስለሆነ በትክክል መወሰን ይቸግራል፡፡ 2. ለምሳሌ አንድ አሜሪካዊ ፕሮፌሰር በእንስሳ ሳይሞክሩ አንቲ-ቫይረሱን በቀጥታ በሰው መሞከራቸውንና ከፖለቲካ ጋር አያይዘው ክትባቱን ማሰራጨታቸውን በተመለከተ ሙልጭ አድርጎ ሲነቅፋቸው ነበር፡፡ 3. የአንዳንድ የቫይረስ ክትባቶች አሉታዊ አስከትሎት ቶሎ ብሎ አይታወቅም፤ በተጨማሪም መልኩንም ሊቀያይር ይችላል፤ የተሻለው መንገድ በተቻለ መጠን በባይረሱ ላለመያዝ ከወዲሁ ጥንቃቄ ማድግ፤ ከተያዙና ህመሙ ገፍቶ ከመጣ አካሄድን ወደ ጌታ ለማድረግ በክርስቶስ ብቻ የሚገኘውን የዘላለም ህይወት ለማግኘት መዘጋጀት በቂ ነው፡፡ የእውነትን አድራሻ መንፈስ ቅዱስ ሲገልጠው ብቻ በትክክል ማወቅ ይቻላልና፡፡
@lovegrace1303
@lovegrace1303 3 года назад
@@tekukebede2721 WOW እግዚአብሔር ባርኮታል አሁንም ይጨምርሎት ስለእውነት ለእኛ በረከት ኖት አሁን ገባኝ ላለመከተብ ወስኜ ነበር ከስራም ካስወጡኝ እሱ አለኝ በማለት ላይ ነበርኩ አንዳንድ የኛ ዶክተሮች ምንም ጉዳት የለውም ተከተቡ ሲሉ ምንድነው አለገባቸውም ?እል ነበር ቁልጭ ያለ ውሳኔ እንድወስን ረድተውኛል በውነት ለብዙ ሰዎችም አስተላልፋለሁ በረከታችን ኖት ማንም በእምነት አባትም ሆነ በሌላ እንዲህ ቁልጭ አድርጎ በራሴ አላየሁም ደስ በሚል ያለ ማቋረጥ ነው ትምህርቶትን የምከታተለው በቅርብ ነው ያገኘሁዎት በተለይ ራዕይ my favorite book እንዲ ስል የሚጠላ አንድም የለም interest ወይም ከድሮም ሰው ለማንበብ ሲከብዳቸው የማወቅ ፍላጎት ነበረኝ እርሶ 44አመት የተመራመሩት ስለሆነ ደስ እያለኝ እማራለሁ ።
@mbyruhama3408
@mbyruhama3408 3 года назад
@@lovegrace1303 እኔ በዘህ በውጭው ሐገር የተለያዩ ዶክተሮችና ሰይንቲስቶች በቪዲዮ ሲናገሩ የሰማሁት "ሉሲፈሬሰ" የሚባል በዐይን የማይታይ ረቂቅ ቺፕሰ በክትባቱ ውስጥ እንዳለበትና ይህም ቺፕስ በሰውነት ውስጥ ሆኖ ማንኛውንም የሰውየውን እንቅስቃሴ መለያና መቆጣጠሪያ እንደሚሆን ይናገራሉ መጋቢ ተኩ እውነቱን ነው ያለው ጌታ ይባረከው! እነዚህ የፍፃሜው ዘመን የጨለማው ሀይላት መፅሐፍ ቅዱሰ እንደሚነግረን በሚሰጢር ሰለሆነ የሚሰሩት የአገራችን ዶክተሮች በሕክምና ትምህረታቸው የተነገራቸውን ብቻ ወስደው ለእንጀራቸው ብቻ ሰለሚሰሩ ሰውሩን ሚስጢር አላወቁትም ብዬ እገምታለሁ ፣ ለአንተ ለጠያቂው የምመክርህ የሕይወት ጉዳይ ስለሆነ እንደ እግዚአብሔር ቃል ሳትቸኩል ነገሩን መርምር ! መጋቢ ተኩም የሰጠህ አስተያየት ግልፅ ነው! አንድትጠነቀቅ ጠቋሚ አንጂ እንድትወስድ የሚያበረታታ አልመሰለኝም ሰለዚሀ ተጠንቀቅ /ቂ ደግሞ ክትባቱ ቀስ በቀስ ግዳጅ ሊሆን አንደሚችል አዝማሚያ አለ ይኸውም ያልተከተበ ሰው እገዳዎች ሊደረጉበት እንደሚችሉ ማለትም ሕዝብ በሚገበይበት ሥፍራ ፣ በበረራዎች መጠቀም አለመቻል በአጭሩ መግዛት መሸጥ ማለት ነውና ራዕይ 13:16-18ን ልብ ይለዋል ወገኔ እራሳችንን ለመካድ የምንጨክንበት ወሳኝ ጊዜ ላይ የደረሰን ይመስላልና በእግዚአብሔር ቃልና በፀሎት ጌታን ጠይቅ መንፈስ ቅዱስ ይመራሀል 1ኛ ቆሮ 2:15 , ጌታ ይርዳህ/ሽ
@lovegrace1303
@lovegrace1303 3 года назад
@@mbyruhama3408 በጣም አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅልኝ ።
@dmfatale1080
@dmfatale1080 4 года назад
Migarm nw ehen iwunat yegalaxh Amilak kibr yihunilat
@aberaamang3576
@aberaamang3576 3 года назад
Pastor slm le ante yihun sle mecheresh zeme ye tsafkawu metsaf efalgalhung pleas
@zemenmermariwsew3387
@zemenmermariwsew3387 3 года назад
ሰላም አበራ! የት አካባቢ ነው የምትኖረው? አዲስ አበባ ከሆነ በመሰረተ ክርስቶስ ካሴት መሸጫ (ስቴዲየም አካባቢ) እና ራዕይ መጻህፍት መሸጫ ማግኘት ይቻላል። ጌታ ይባርክህ!
@aberaamang3576
@aberaamang3576 3 года назад
@@zemenmermariwsew3387 ene eminorawu South Afirca naw Pleas betem faligelhung
@aberaamang3576
@aberaamang3576 3 года назад
degemo hulutrnum naw emifeligewu
@addisalemmukulo3990
@addisalemmukulo3990 2 года назад
ታድያ እንድህ ከሆነ የአውረው ቋንቋ እንግሊዝኛ ይሆናላ...
Далее
Гаджет из даркнета 📦
00:45
Просмотров 227 тыс.
Гаджет из даркнета 📦
00:45
Просмотров 227 тыс.