የብዙዎች ጥያቄ ነው አላህ አንድ ከሆነ ለምን "እኛ" እያለ በቁርአን ላይ ይናገራል
ይህም "እኛ" ማለቱ የሚያሳየው አላህ አንድ እንዳልሆነ እና ስላሴ እውነት መሆኑን ነው የሚል ጥያቄዎች ክርስቲያን ወገኖቻችን ያነሳሉ።
ለዚህ ጥያቄ በተደጋጋሚ ምላሽ የተሰጠ ቢሆንም አሁንም በድጋሚ ለዚህ ጥያቄ ታላቁ ኡስታዝ ሳዲቅ ሙሀመድ (አቡ ሀይደር) አጠር ያለ ምላሽ እነሆ፦
ለበለጠ መረጃዎች
‐‐‐
tiriyachen
t.me/tiriyachen
tiriyachen.org
bit.ly/3eVixKv
tiktok.com/@tiriyachen
30 сен 2024