Тёмный
No video :(

አማን ሻሎም ለተነሱበት ጥያቀረዎች መልስ ሰጠ | ermias abebe | aman shalom | faithline | elkal 

Faith In Jesus
Подписаться 2,9 тыс.
Просмотров 1,3 тыс.
50% 1

አማን ሻሎም ለተነሱበት ጥያቀረዎች መልስ ሰጠ | ermias abebe | aman shalom | faithline | elkal

Опубликовано:

 

24 янв 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 6   
@user-he4wp2le5k
@user-he4wp2le5k 2 месяца назад
የአማን ትልቁ ስህተት ያለው በዚህ ርዕስ ነው
@milahagos2807
@milahagos2807 6 месяцев назад
ኢየሱስ ለዓለም አልሞተም የሚል ትምህርት የሰይጣን ነው!
@masara7252
@masara7252 6 месяцев назад
Sejamar mamaraxe malet mawodadi malet nawu enji ka 8ti 4tun malat ayedelm aman shalom gin ant erasik lela hayemanot lamamasaret yemetitagali yemeselagyli gin lamanagyawum engyse enexanaqaqalin
@kassahunzewdie7057
@kassahunzewdie7057 5 месяцев назад
ታላቅ የሥህተት መንፈስ መረዳት ነው ያለህ፡፡ይህ የኤፌሶን መልእክት በቀጥታ ለኤፌሶን(አህዛብ) በኩራት ከነበሩት ማለትም የተሥፋው ዘር ጠባቂ ከነበሩት የመጀመሪያዎቹ አይሁድ ክርስቲያኖች የህይወት ምስክርነት የተሠጠበት ነው፡፡እናም አለም ሣይፈጠር( ስለአዲሡ የአለም ፍጥረት ነው የሚናገረው) በፊቱ ቅዱሳንና ያለነውር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ ኢየሡስ መረጠን በማለት ለኤፌሶን ሠዎች መሠከረላቸው(ኤፌሶኖችን ጨምሮ አልተናገረም እየተናገረ ያለው ስለራሣቸው ነው)ከዚያም ከቁጥር 13 ጀምሮ ደግሞ እናንተም ደግሞ በማለት ለኤፌሶን ሠዎች በእምነት ስለሚሆንላቸው ነገር ተናገረና ወረድ ብሎ እኔ ደግሞ በማለት ለእኛ ለአይሁድ ክርስቲያኖች(በኩራቶች) የሆነልንንና ያገኘነውን የጥበብና የመገለጥ መንፈስ ለእናንተም እንዲሆንላችሁ እፀልይላችሁዋለሁ ነው የሚለው፡፡በምዕ 2 ላይ ከአይሁድና ከአህዛብ አንድ አዲስ ሠው ለመፍጠር እንደሆነ የእግዚአብሔር አላማ ይገልፃል ስለዚህም መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሡስ ተፈጠርን ይላል ይህም ስለአዲሱ ፈጥረት እንጂ ስለቀድሞው አዳም ፍጥረት እንደማይናገር **በክርስቶስ ኢየሡስ**በማለት ስለአዲሡ ማለትም ከጥፋት በመዳን ዳግም በመወለድ ስለተገኘው አዲስ ፍጥረት ነው የሚያወራው፡፡የቀድሞው አዳም ፍጥረት የተፈጠረው ኢየሡስ(አዳኝ) በሚለው ሥም ሳይሆን **የእግዚአብሄር ቃል**በሚለው ሥም(ማንነት) ነውና አለም ሣይፈጠር በፊቱ ቅዱሣንና ያለነውር ይሆኑ ዘንድ የተመረጡት አይሁድ ክርስቲያኖች ብቻ ብቻ እደግመዋለሁ ብቻና ብቻ ናቸው፡፡እነርሡ ከመነሻውምጀምሮ በወንጌል ሥብከት ሣይሆን በምርጫ የተጠሩ ናቸው፡፡የወንጌል ጠላቶች ሢሆኑ በምርጫ ስለአባቶች የተወደዱ ናቸው፡፡እናም በወንድሞቹ መካከል በኩር ይሆን ዘንድ(ዳግም በመወለድ በአዲሡ ፍጥረት የመጀመሪያ ይሆ ይሆን ዘንድ ተባለ እርሱ በኩር ሢሆን እነርሡ(የአይሁድ ክርስቲያኖች) ደግሞ ለአዲሡ ፍጥረት(ለእኛ) በኩራት ሆኑ ::እኛ በወንጌል ሥብከት እነርሡ ግን ከወንጌል በፊት አስቀድሞ በምርጫ በኩራት እንዲሆኑ ተወሠኑ ኸላስ፡፡ይህንን ማስተባበል የሚችል አማን ሻሎምም ሆነ ሌላ ከመፅሀፍ ቅዱስ ጠቅሶ ሥህተት ነው ብሎ ያሥተባብልና እንየው እንማማርበት፡፡እውነት አንዲት ብቻ ነች እርስዋም መንፈሳዋ እንጂ ሥጋዊ ማለትም አእምሮአዊ አይደለችም፡፡ተባረኩልኝ፡፡
@kassahunzewdie7057
@kassahunzewdie7057 5 месяцев назад
የመጀመሪያዎቹ መንፈስ ቅዱስ የወረደባቸውና ዳግም የተወለዱቱ(ለአለም አዲስ ፍጥረት(በኩራት) የሆኑቱ በምርጫ ከወንጌል በፊት(ከመሥቀል በፊት) የተሠባሠቡት አይሁድ ደቀመዛሙርት በህዋላም የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች ናቸው፡፡
@masara7252
@masara7252 5 месяцев назад
@@kassahunzewdie7057 qoye awun yalu kereseteyanoch ba mulu yedenalu???
Далее
Документы для озокомления😂
00:24
ЭТОТ ПЕНЁК ИЗ PLANTS VS ZOMBIES - ИМБА!
00:48
Документы для озокомления😂
00:24