"አምስቱ የንስሐ መንገዶች" ይህ አስተምህሮ በተከቱ ይድረሰንና የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሲሆን አሳቡ የተወሰደው ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ ካዘጋጀውና "የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ" ከሚለው መጽሐፍ ነው፡፡ አዳምጡትና ተጠቀሙበት ለሌሎችም አጋሩት። ከስብከቱ መጨረሻ በምታደምጡት ዝማሬ ደግሞ ነፍሳችሁ ትለመልማለች፡፡ ዲያቆን ምትኩ አበራ ነሐሴ 2012 ዓ.ም.
7 авг 2020