አቡበከር ናስር የ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አግቢነትን 29 ጎሎች በማስቆጠር የወርቅ ጫማውን አሸናፊ መሆን ችሏል ፤ በተጨማሪም በኢትዮጵያ የኮከብ ግብ አግቢዎች ታሪክ በአንድ የውድድር ዓመት ከፍተኛ የሆነውን ጎል በማስቆጠር የምንግዜውም ከፍተኛ ጎል አግቢነትን ክብረ ወሰን መያዝ ችሏል::#abubekernasir #ethiopia #soccer
27 май 2021