ሰኔ 4 / 2015 ዓ.ም በሰሚት ዋሻ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተካሄደው ጉባኤ አይነጥላ ሆና ትዳር እንዳያገኝ የጋረደችው የመስተፋቅር እርኩስ መንፈስ እና የእግዚአብሔር ማዳን
አዎ ስንሠራ ጎበዞች ነን ፡ እግዚአብሔር ሲሠራብን ግን አገልጋዮች ነን ። ጌታ የሚሰጠን የልመናችንን ያህል አይደለም፤ ከለመነው በላይ ነው ። የመጻጕዕ የልመናው ልክ መዳን ነበረ ። ጌታ ግን አልጋውን ተሸክሞ እንዲሮጥ አደረገው አልጋን መሸከም የጤነኞች እንኳ ስጋት ነው ። የጌታ ፈውስ ግን ጤንነት ብቻ ሳይሆን የተሸከመንን የመሸከም አቅም ነው በርግጥ ተፈውሰን ከሆነ የተሸከሙንን እንሸከማለን ። ወላጆቻችንን መምህራኖቻችንን እንሸከማለን ።
#like_Comment_Share_Subscribe በማድረግ_አገልግሎቱን_ይደግፉ።
ቀጣይ አገልግሎታችን የፊታችን እሁድ ሰኔ 11 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 1ሰዓት ጀምሮ በሰሚት ዋሻ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን እንደ ቀድሞ በመልአከ ኃይል መምህር ኃይለመለኮት ግርማ ወንድሙ አገልግሎቱ ይቀጥላል!
29 сен 2024