የአዲስ ቱመሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሚያርፈው በ35 ሄክታር መሬት ላይ ነው፡፡ ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በውስጡ ትላልቅ ሞሎችን፣ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን፣ ቢሮዎችን፣ የትምህርት ተቋማትን፣ የጤና ተቋማትን እንዲሁም ሰፋፊ የመዝናኛና የውሃ አካላትን፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከላትን ያካተተ ነው። የራሱ ወንዝም ይኖረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነሃሴ ስምንት ቀን የመሰረተ ድንጋይ ጥለው አስጀምረውታል፡፡
Greetings from the tilet ጥለት RU-vid account. The RU-vid channel Tilet ጥለት focuses on projects related to development in Ethiopia. There are also occasionally entertaining and instructive stories.
10 сен 2024