Тёмный

ኢየሱስ አለ፤ በኔ የሚያምን ሞትን አያይም፤ 

Hailu Yohannes ኃይሉ ዮሐንስ
Подписаться 21 тыс.
Просмотров 1,2 тыс.
50% 1

ኢየሱስ አለ፤ በኔ የሚያምን ሞትን አያይም፤

Развлечения

Опубликовано:

 

15 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 14   
@ShemelsEshetu
@ShemelsEshetu 3 месяца назад
Amen name
@wincell9735
@wincell9735 3 месяца назад
ኢየሱስ ጌታ ነው ❤❤❤❤
@TakeleBegna
@TakeleBegna 3 месяца назад
Thanks beloved Hailsha, much blessings.
@seyoumasefa8818
@seyoumasefa8818 3 месяца назад
Yemigerm new ewnetegna ewket megelet yalew ye tebareke sew asgerami new
@fasilmekonen2920
@fasilmekonen2920 3 месяца назад
Jesus is lord 🙏 🙌
@dinaollegese4155
@dinaollegese4155 3 месяца назад
tebareke
@WitnNess
@WitnNess 3 месяца назад
አንድን ጥቅስ እየመዘዙ ብቻ ድኛለው ሞትን እላይም ማለት አይቻልም ! መጨረሻችን ያለው ራእይ ላይ ነው እሷን አትነኳትም እህ! አንድ ሰው አማኝ ነኝ ብሎ ክፉ ስራ የሚሰራ ዘረኝነትን የተሸከመ ከሆነ ለእያንዳንዱ እንደስራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ዘንድ አለ እንጅ እንደ እምነት መጠን አላለም ! ማመኑ የድነቱ መጀመሪያ እንጅ መጨረሻ ሊሆን አይችልም!!
@asnakeshewaseyasib2284
@asnakeshewaseyasib2284 3 месяца назад
የዘላለም ህይወት በጌታ በኢየሱስ እንደሚገኝ አታምንም ??!
@getutolla4312
@getutolla4312 3 месяца назад
ወንድሜ ዊትነስ አንተ የመዳንን ስራ እና የዳነሰው የሚጠበቅበትን ስራ ቀላቅለህ አንድ አይነት እንደሆነ ነው የተረዳኸው መዳን በጌታኢየሱስ በማመን ብቻ ነው የሚገኘው ሥራ 4:12 ማር 16:16 የዳነ ሰው ደግሞ ጌታበ ራእ2:10 መስረት የሚጠብቅበተን ሥራ ካልሰራ ማለትም በጌታ በማመኑ ምክናየት የሚመጣበትን ስደትና መከራመቀበል ካልቻለና ካልፀና 1ቆሮ 3:15መሰረት በእምነቱ ብቻ ነፍሱ ትድናለች በስራ የሚገኝ አክሊል ግን በእሳት ሲተፈን እሳቱን የማያልፍ ገለባ ሆኖበት ይቃጠላል በወርቅ የሰራ ግን እሳቱን አልፎ አክሊልን ይቀበላል እንጂ ስራ ከሃጥያት አያድንም
@estifentertainment2646
@estifentertainment2646 3 месяца назад
Anem musker nen
@TesfayeTilahun-z5q
@TesfayeTilahun-z5q 3 месяца назад
አዎ እኔም እንዲሁ በብዙ ምልክት ነ ኝ
@abebayehubelayneh3506
@abebayehubelayneh3506 3 месяца назад
እኔም ከትብያ የተነሳሁ ነኝ።
@ewnettamene
@ewnettamene 3 месяца назад
ተባረክ ። ጥያቄ ግን አለኝ ከብሉይ ኪዳን ቃል እየጠቀስን መማርም መስበክም አንችልሞ ወይ? ምክንያቱም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከአዲስ ኪዳን በተሻለ ሁኔታ የእግዘብሔርን አደራረግ በደንብ ገላጭ ሆኖ እናያለን ። ግዙፉ ጎሊያድ በትንሹ ዳዊት መገደሉ። ከኋላ የፈርኦን ሠራዊት ከፊት ቀይ ባህር ሆኖ በአጣብቂኝ ውስጥ ያ ለን ህዝብ በህር ከፍሎ ሲያሻግር ። ለአዲስ ኪዳን አማኝ ለሚገጥመው ቻሌንች የእምነት መጨመሪያ አይሆነውም ወይ ። ሥለ ራሴ ብናገር እንደዚህ አይነት ትምሀርቶችን አሳድጄ ስከታተል ነው ያ አሰልቺና ደረቅ ህይወቴ አየተለወጠ የመጣው ።
@NapoleonTasewNapu
@NapoleonTasewNapu 3 месяца назад
ሀይልሻ ከሀጢአት መንደር ተጎትቼ ነው የመጣሁት
Далее