እታመናለሁ በምህረትህ
እታመናለሁ በቼርነትህ
አንተ ሩሩ ነህ እንደሰው አትፈርድም
ሁሉ ሲለዋወጥ አንተ አትለወጥም
አንተ አትለወጥም
ከቶ አትቀየርም
የማያልቅ የማይጎድል
የምህረት ምንጭ አለህ ኢየሱስ
“እኔም በበገና ስለ እውነትህ አመሰግንሃለሁ፤ የእስራኤል ቅዱስ አምላክ ሆይ፥ በመሰንቆ እዘምርልሃለሁ።”
መዝሙር 71፥22
ለወንድሞች እና እህቶችም ሼር በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እናደርጋቸው
🔴 Telegram: www.t.me/ApoSon
🔴 Instagram: / apostolic_songs
🔴 Facebook: / aposongs
🔴 RU-vid: www.youtube.co...
#ApostolicSongs, #ApostolicChurchofEthiopia, #HawaryawitMezmur
16 окт 2024