Тёмный

ወደ ቅዱሳን መጸለይ..?? 

Apostolic Answers - ሐዋርያዊ መልሶች
Подписаться 28 тыс.
Просмотров 15 тыс.
50% 1

Развлечения

Опубликовано:

 

8 июл 2023

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 132   
@user-np8hn8ok4i
@user-np8hn8ok4i Год назад
አኬ ወንድማችን በእዉነት እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቅልን እድሜና ጤና ያድልልን በጣም ደሰ የሚል ትምህርት ነው ልብ ያለዉ ልብ ይበል ጆሮ ያለዉ ይሰማ ❤❤❤
@truwrkdefaru5434
@truwrkdefaru5434 Год назад
ቃለ ህይወት ያስማልን አኬዬ እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ እረጅም እድሜ ከጤና ጋራ ያድልልን❤❤❤❤❤❤❤
@woldeabdaniel3568
@woldeabdaniel3568 Месяц назад
2 ነገሮችን ከንግግርህ ተረድቻለሁ፡፡ 1) ለራስህም ይሁን ስለሚከተልህ ህዝብ ምንም ደንታ እንደሌለህና ዛሬ በዩቱብ ከሸቀልኩ የሰማዩ ነገር የፈለገ ይሁን የሚል፡፡ 2) አለዚያ ደግሞ ላንተም የምታወራው ነገር ፍጹም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሃሳብ የራቀ እንደሆነ እያወቅህ በእልክ ብቻ እየገፋህበት እንደሆነ….. አንተ ለአስክሬንም ሳይሆን ሞቶ አፈር ለሆነ ሰው ጸሎት ማቅረብ ተገቢ እንደሆነ ለማስረዳት ስትሞክር ምን ያክል ጭንቅላትህ በጣኦታትና በስዕላት ተጽኖ እንደተጠናወትክ ያሳያል፡፡ እነ ጊዮርጊስና እነ ተክልዬ ሞተዋልና እርምህን አውጣ!! በእውነት አይሰሟችሁም!! ደግሞም ፍርድ ይጠብቃቸዋል ኮ፡፡ የማይሞተው ና ስለ እኝ የሚማልደው 1 ብቻ ነው፡፡ የትም ብትሸሽ መጽሀፉ የሚለው ይህንን ብቻ ነው፡፡ ወይ ማስረዳት ስትችልበት! አንዱ ጓደኛህ በመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ሲያጣ ቤተ ክርስቲያን ናት መጽሐፍ ቅዱስን ያመጣች ስለዚህ እሷ ትቀድማለች አላለም? ለምን ቤተ-ተክልዬ ወይም ቤተ-ዘርዓ ያዕቆብ አትባልም ይህች ቤት ግን፡፡ ስሟ በክርስቶስ ስም የክርስቶስ ተከታይ ..ከርስቲያን፤ ተግባሯ ግን ክርስቶስን ከምታወራ ግደለኝ የምትል፤ ክርስቶስን የሰበኩትን የምትገድል፣ የምታሳድድ፣ የምታባርር…. ስለ ተቅማጡ ሲወራ ሹመት የምትጨምር….እውነት ነው የተቅማጡን ምናምን መጽሐፍ ያመጣቸው እሷ ናት፡፡ ከእግዚአብሔር ቃል ትቀድማለች ካልክ ግን በራሳችሁ ጊዜ መነሻዋና መድረሻዋ ጣኦት መሆኑን አጣራችሁ ማለት ነው፡፡ ዮሐ 1.1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ ይላል፡፡ የእናንተዋ ህንጻ ደግሞ በፊት ነበረች…ስለዚህ እውነታችሁን ነው ተቅማጥን የምታስቀድሙ ከክርስትና ጋር እቺን ምን ያገናኛታል? የተቅማጡንጉዳይ ግን አደራ እሺ…..
@emafikir21tube
@emafikir21tube 9 месяцев назад
ወንድማችን እዚሕ ስላገኘሁህ ደስ ብሎኛል ፌስ ቡክ ላይ ነበር ማቅጥ እናም ዛሬ ቲክቶክ ላይ ሳይሕ ይቱብሕ ሳገኝ መጣሁ የሚመጡ ጥያቄዋች ስትመልስ ጎበዝ ነሕ ቀጥልበት ቃለ ሒይወት ያሰማልን 🎉🎉🎉🎉
@God-db9vp
@God-db9vp Год назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን ኣክሊል፡ ትምህርትህ መክፈቻና መዝግያ ቢኖረው እላለው።
@Sharktank-jc6th
@Sharktank-jc6th 3 месяца назад
እንኳን የሞተ ሰዉ የተኛ ሰውም አይሰማም ወደ ፍጡራን መፀለይ አጋንንታዊ ነው!
@tenaz121
@tenaz121 Месяц назад
😂😂😂😂😂😂😂
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
❤️❤️❤️✅❤️❤️❤️thanknyou Aki!. Preach it Aki preach it!!
@gezachewfekadu
@gezachewfekadu Год назад
ይህ አስተምህሮ በጣም ጠቃሚ ጥልቅ አረዳድን የሚፈልግ ነው። ነገር ግን ከዚህ በላይ ደፈር ብሎ ቅርፅ አስይዞ ማስተማር ይፈልጋል።
@jiffmajo
@jiffmajo Год назад
❤❤❤ ቃለ ህይወት ያሰማህ በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅህ ተወዳጅ እና አኪዬ በስመአብ ብለህ ለምን አትጀምርም ውድዬ እና ላወራህ እፈልጋለሁ በምን ላግኝህ
@orthodox_animation
@orthodox_animation Год назад
akewa i am ur brother from the same church, and appreciate what u doing🥰🥰🥰🥰🥰🥰 but u better also lead us ur Christian brothers how to defend our holy church like u and ur friends.. we dont wanna የመናፍቃን መጫወቻ any more
@Daniel-oc2mu
@Daniel-oc2mu Год назад
ወንድማችን አኬ እናመሰግናለን:: በመፃፍ ቅዱስ በህይወት ምድር ላይ ለሌሉ ሰዎች የፀለየ/ የጠየቀ እንዳልከው የለም:: ነገር ግን የአባቶችን/ Apostolic Fathers አስተምህሮ ግን በደፈናው ነው የነገርከን, ፈቃድህ ከሆነ ወደ እመቤታችን የፀለዬበት ን ማስረጃ/ proofs ብታሳየን እኛ ለምንጠየቀው መልስ ለመስጠት ያመቸናል::
@user-rz7km7kq7w
@user-rz7km7kq7w 3 месяца назад
ተባረክ ወንድሜ በጣም ደስ ይለኛል የኛ በመሆንህ ተባረክ✝️✝️✝️ ኣኬ
@-lf2vl
@-lf2vl 2 месяца назад
ሰላም ውንድም በጌታ ምህረት እመክርሃለሁ ከጽሁፍ ውጪ ባታስተምር ይሻልሃል፤ ለምን ራስህ ስተህ ሌላን ታስታለህ. ይሄን ብታነብ መልካም ነው ጽሁፍ ከተሳስንበት ይመልሰናል መክብብ 9.5-6 .......... ህዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለህያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን? ኢሳ 8፤19
@gheehavelovepeace5353
@gheehavelovepeace5353 Год назад
ታዲያ ሐዋሪያው ጳውሎስ እኔ ብኖር እጠቅማችሀለው ብሄድ ይሻለኛል ለምን? አለ እረጫውን ጨርሶ ሲሄድ ። ፀሎት በተመለከተ
@Teyakiw
@Teyakiw 4 месяца назад
5. 7:27 ላይ የሞቱ ቅዱሳንን መማጸን (invocation) ሐዋርያዊ መሰረት አለው አልክ። እስጢፋኖስ ሰማዕትነቱና ቅዱስንቱ አያጠራጥርም ፤ ግን ወደ እርሱ መጸለይን ማንም አልሞከረውም ፣ ሐዋርያትም አላስተማሩም። ለምን ይመስልሃል? ሐዋርያው ያዕቆብ ከሞተ በኋላ ሌሎቹ ሐዋርያት ሁሉ በህይወት ነበሩ ፤ ይሁን እንጂ ወደ ያዕቆብ የጸለየ አንድም ሐዋርያ የለም ፣ እንዲህ ማድረግንም አላስተማሩንም! ለምን? ነው ወይስ ሙሉና ለክርስትና የሚያበቃ ትምህርት ሳይሰጡን ነው የሞቱት? እንዲያ እንዳይባል "ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት" ብሎ ቅዱስ ይሁዳ ባልጻፈ ነበር? 6. ጌታችን ጸሎት ሲያስተምር "ወደ እናቴም ጸልዩ" ብሎ ለምን አልነገረንም? ለምን? ይሄ ተራ ጥያቄ አይመስለኝም? ፍጡር ጸሎት መስማት ስለማይችል ብቻ እንጂ! የሞተ ፍጡር እኔ በሬን ዘግቼ የምጸልየውን ጸሎት መስማት ከቻለ ፤ በእውነት ቆራቢ የነበረውና አሁን የሞተውም አያቴ ስጸልይ ይሰማኛል ማለት ነው! እውነታው ግን እንኳን ሰው ይቅርና ፤ ሞት የማያውቃቸው መላእክት እንኳ ጸሎት ሲሰሙ አንተ እንዳልከው implicitly አንድም ጊዜ አለመታየቱ ነው! 7. አንድ ሰው በቀጥታ ወደ እግዚአብሔር እንዳይጸልይ ምን ይከለክለዋል? "በጌታ በኢየሱስ ስም እግዚአብሔር አባቴ ሆይ..." ብሎ ቢጸልይ እግዚአብሔር አይሰማምና ነው ሌላ መካከለኛ ያስፈለገን? "ዓይን እጅን አታስፈልገኝም ፣ እጅም እግርን ወግድልኝ ሊለው አይችልም" ዓይነት ሀሳብ አንስተሃል። በምሳሌው መሰረት ሞቶ ያለው ጳውሎስ "ላማልድህ ወደ እኔ ጸልይ" ቢለኝ ወግድ ልለው አልችልም። እውነታው ግን ፤ አሁን በጌታ እረፍት ውስጥ ያለው ጳውሎስ አንድንም ሰው "ላማልድህ ወደእኔ ጸልይ" ብሎ አለማወቁ ነው! አኬ ፤ ሚዲያውንና ግርግሩን ገታ አድርገህ በጽሞናና ለቃሉ በሆነ ታማኝነት "እግዚአብሔር ሆይ" ብለህ ተጣራ ፤ የምር አኬ እግዚአብሔርን እየተፈታተንክ እንዳለህ ስለተሰማኝ ነው በጣም ረጅም ነገር የጻፍኩልህ! አይለምደኝም!
@EE-em8gg
@EE-em8gg 2 месяца назад
bro implictly yele Explictly.teqlele saregew wef yelem.😅😅😅
@EE-em8gg
@EE-em8gg 2 месяца назад
it was a beautiful answer btw.
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew Год назад
ቃለህይወት ያሰማልን አክሊላችን 👑
@abelo6917
@abelo6917 3 месяца назад
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ መልስ ስታጣ የሄድክበት መንገድ so funny. 😂😂😂😂
@SamrawitAsres-tg1mf
@SamrawitAsres-tg1mf 3 месяца назад
አትለንም 😂😂😂
@EE-em8gg
@EE-em8gg 2 месяца назад
i was waiting and waiting and waiting..😅😅😅
@Amu-rl2cg
@Amu-rl2cg 27 дней назад
አየክ እስቲ አንድ ነገር ልንገርክ 2 century የተፃፈ ፅሁፍ ላይ እኮ ስለእመቤታችን ሞልጃ ይናገራል papyrus 470 ብለክ search አርግ እና እየው 200 ዓ/ሞ የተፃፈ ነው መፅሀፍ ቅዱስ ላይ implicitly ተፅፋል።አትፀልዪ የሚል ደሞ የለም።
@abrilotrading1238
@abrilotrading1238 23 дня назад
ተጠራጣሪ ሁሌም ይጠራጠራል , እግዚአብሔርን በጣም ነው የምትወስኑት ከክርስትና ውጪ ያላችሁ ጴንጤዎች ።
@user-sl1oh7vw7k
@user-sl1oh7vw7k Год назад
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አኪዬ🥰🥰🥰
@emuethiopia2327
@emuethiopia2327 Год назад
ቃለህይወትን ያሰማልን ወንድማችን
@berhanegebrhiwot
@berhanegebrhiwot 5 месяцев назад
ወነድሜ አትሳሳትሰውከሞተበኋሏአንድነገርአያውቅም በቃ።መዝሙረዳዊት145(146)-2_4ለምተጻፈ ??መለ
@AntenehA-lw2kz
@AntenehA-lw2kz 4 месяца назад
ራእይ 6:9፤ አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ። ራእይ 6:10፤ በታላቅ ድምፅም እየጮኹ፦ “ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም?” አሉ።
@tazinoboshi6587
@tazinoboshi6587 Год назад
Anigaf wondimachin Ake Qalahiwotn yesamalik tsga yibiza 💯
@beinspiredwithhawit.2854
@beinspiredwithhawit.2854 Месяц назад
you are a genius , kale hiywet yasemaln.
@fanimark17
@fanimark17 9 дней назад
Hi Akea, Kale hiwot yasemalin. Bezi melse, melaekt yikatetu yihon? Akal ena ras antsar?
@user-we7vt4eo8s
@user-we7vt4eo8s Год назад
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን🤗
@AskMePrayer
@AskMePrayer Месяц назад
ትምህርትህ ጠቅሞኛል። ግን ለምን ቪድዮ መጫን እንዳቆምክ አልገባኝም። እባክህ በመፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ አስደግፈህ ጥያቄየን መልስልኝ። ሰው ከሞተ በኋላ ፍትሀት እና ምፅዋት ጥቅሙ ምንድነው? የቁም ተስካርና ፥በህይወት እያሉ መቃብር ቤት ማሰራት፥ መንፈሳዊ አደጋ አለው? ለመልዐክት ይፀለያል? የእግዚአብሄርን ፈቃድ/ቃል ስንፀልይ፥ ቃሉን ለማስፈፀም መላዕክት ይሰራሉ እንጂ እኛ በቀጥታ ልናወራቸው ወይም ልናዛቸው አንችልም ቢባል ስህተት ነው?
@amaredesalew-mo1rq
@amaredesalew-mo1rq Год назад
Tebarek
@tube7295
@tube7295 Год назад
Tebark ❤
@nadaboustani
@nadaboustani Год назад
አኬ ፈጣሪ ያበርታክ
@selam8766
@selam8766 Год назад
ቃል ሂወት ያሰማልን አኪ❤🎉
@derejegobie
@derejegobie Год назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን
@enatedresh
@enatedresh 10 месяцев назад
Akye egziabher tsegawn yabzalh and ltequmh mfelgew video ale abki ena dada yemil channel lay ustazu yanten msl letfo slekrstos meseqel yawerahbetn eyeneqefe ena 4 wengeloch endemaytatamu eyetenagere new mels btsetbet
@Weldemedihn
@Weldemedihn Год назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን 😊 ውዱ ወንድሜ
@woldeabdaniel3568
@woldeabdaniel3568 Месяц назад
2 ነገሮችን ከንግግርህ ተረድቻለሁ፡፡ 1) ለራስህም ይሁን ስለሚከተልህ ህዝብ ምንም ደንታ እንደሌለህና ዛሬ በዩቱብ ከሸቀልኩ የሰማዩ ነገር የፈለገ ይሁን የሚል፡፡ 2) አለዚያ ደግሞ ላንተም የምታወራው ነገር ፍጹም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሃሳብ የራቀ እንደሆነ እያወቅህ በእልክ ብቻ እየገፋህበት እንደሆነ….. አንተ ለአስክሬንም ሳይሆን ሞቶ አፈር ለሆነ ሰው ጸሎት ማቅረብ ተገቢ እንደሆነ ለማስረዳት ስትሞክር ምን ያክል ጭንቅላትህ በጣኦታትና በስዕላት ተጽኖ እንደተጠናወትክ ያሳያል፡፡ እነ ጊዮርጊስና እነ ተክልዬ ሞተዋልና እርምህን አውጣ!! በእውነት አይሰሟችሁም!! ደግሞም ፍርድ ይጠብቃቸዋል ኮ፡፡ የማይሞተው ና ስለ እኝ የሚማልደው 1 ብቻ ነው፡፡ የትም ብትሸሽ መጽሀፉ የሚለው ይህንን ብቻ ነው፡፡ ወይ ማስረዳት ስትችልበት! አንዱ ጓደኛህ በመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ሲያጣ ቤተ ክርስቲያን ናት መጽሐፍ ቅዱስን ያመጣች ስለዚህ እሷ ትቀድማለች አላለም? ለምን ቤተ-ተክልዬ ወይም ቤተ-ዘርዓ ያዕቆብ አትባልም ይህች ቤት ግን፡፡ ስሟ በክርስቶስ ስም የክርስቶስ ተከታይ ..ከርስቲያን፤ ተግባሯ ግን ክርስቶስን ከምታወራ ግደለኝ የምትል፤ ክርስቶስን የሰበኩትን የምትገድል፣ የምታሳድድ፣ የምታባርር…. ስለ ተቅማጡ ሲወራ ሹመት የምትጨምር….እውነት ነው የተቅማጡን ምናምን መጽሐፍ ያመጣቸው እሷ ናት፡፡ ከእግዚአብሔር ቃል ትቀድማለች ካልክ ግን በራሳችሁ ጊዜ መነሻዋና መድረሻዋ ጣኦት መሆኑን አጣራችሁ ማለት ነው፡፡ ዮሐ 1.1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ ይላል፡፡ የእናንተዋ ህንጻ ደግሞ በፊት ነበረች…ስለዚህ እውነታችሁን ነው ተቅማጥን የምታስቀድሙ ከክርስትና ጋር እቺን ምን ያገናኛታል? የተቅማጡንጉዳይ ግን አደራ እሺ…..
@mamoyonaseshetu6219
@mamoyonaseshetu6219 Месяц назад
ጠያቂው ከዚህ ወይም ከዛ ሃይማኖት መጣሁ ለማለት ብዙ ደክማል.» አንገቱ ላይ ያደረገውም በርቀት ግድግዳው ላይ የሰቀለውን አይመስልም፡ የምን ድራማ ነው?
@tesfayemihretu6222
@tesfayemihretu6222 Год назад
ስለ እዉነት ትለያለህ ፀጋውን ያብዛልህ
@yaredakalukassa1559
@yaredakalukassa1559 Год назад
GOCT Greatest of current time
@tekludemelash111
@tekludemelash111 2 месяца назад
የተጠየቀው ጥያቄ ከራዕይ ጋር ምን አገናኘው?
@user-ii2kk9ne3z
@user-ii2kk9ne3z 5 месяцев назад
kale hiwet yasemaln❤❤❤
@SolNigussie
@SolNigussie Год назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ
@user-pm8we6td6p
@user-pm8we6td6p 7 месяцев назад
tik tok ነው የመጣሁት መምህራችን
@DagiHaaland-wv4wu
@DagiHaaland-wv4wu 8 месяцев назад
🙏🙏🙏
@user-ce9zi3px8j
@user-ce9zi3px8j 2 месяца назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤
@kiyatilahun5110
@kiyatilahun5110 Год назад
wendeme kale hiwot yasemalen ,gin recommend metadergen menanebewn metsahefe esti ande video siralen
@tifisihtnegash4600
@tifisihtnegash4600 Год назад
💚💚💚
@azinug1667
@azinug1667 6 месяцев назад
Akiyachin 🥰🥰🥰🙏🙏🙏
@solomonadamu3030
@solomonadamu3030 Месяц назад
አክሊል ዮሐንስ በላይ በሰማይ በታች በምድር ከምድር በታች ያሉ ሁሉ ለበጉ ምስጋና ሲያቀርቡ ሰማሁ ብሏል ምክንያቱም ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ ሲናገር ሴት ከወቸደቻቸው እንደ ዮሐንስ ያለ የለም ብሏል ዮሐንስ ይለያል
@Wahidislamicapologist
@Wahidislamicapologist Год назад
መጠየቅ የጸሎት ክፍል ነው። ጸሎት ግን አምልኮ ነው። ጸሎት ብዙ ነገር ያቅፋል። ጸሎት ለአንድ አምላክ ብቻ ነው።
@AberaAydrMara
@AberaAydrMara Год назад
2ዮሐ 1:5
@woldemekonen4479
@woldemekonen4479 Год назад
❤❤❤❤
@roberaamsalu2538
@roberaamsalu2538 2 месяца назад
❤❤❤❤❤
@Mikae637
@Mikae637 3 месяца назад
ሰማእቱ ይጠብቅሕ
@meslemmeslem-mj4uh
@meslemmeslem-mj4uh 2 месяца назад
የዮሐንስን ራእይ ስተነሰ በጣም የሳቅኩት ፍጥረት ሁሉ ያመሰግናሉ የለውን እንዴት እንዳየ አለቅም አልክ መጽሐፉ እኮ ራእይ ነው😂😂
@fopeesan4474
@fopeesan4474 Год назад
አደነኛ ነኝ😊😊
@user-sf1pf4md4l
@user-sf1pf4md4l 6 месяцев назад
❤❤❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይዉት ያሰማልን
@abrilotrading1238
@abrilotrading1238 23 дня назад
Akeeee ❤❤❤❤
@samueltadele9077
@samueltadele9077 3 месяца назад
አክሊል እንዴት ነህ. ጥየቄ ነበረኝ ኘሮቴስታንት ጠይቆኘ ነው ከቻልክ መልስኝ. * ጾም ላይ ለምን የእንሰሳት ተዋጾ ማንበላው?
@wiirtuuogummaao2930
@wiirtuuogummaao2930 Год назад
34 ኛ ነኝ
@user-vy2by7qu7r
@user-vy2by7qu7r Год назад
Wendmachn Tena edme yisteh 1 keyikerta ga Yesenafch yakel emenet binorachiw bemilewu lay yesenafch takel sil men malet new
@EE-em8gg
@EE-em8gg 2 месяца назад
endatalfew Ake.😂😂😂. aye...alefkew.😊
@meslemmeslem-mj4uh
@meslemmeslem-mj4uh 2 месяца назад
ፀሎት ችግር የለውም መጀመሪያ መዳናችንን እንወቅ
@TigistFeleke-tw7rn
@TigistFeleke-tw7rn Год назад
ቃለህውትን ያሰማልን አኬ❤
@woldeabdaniel3568
@woldeabdaniel3568 Месяц назад
2 ነገሮችን ከንግግርህ ተረድቻለሁ፡፡ 1) ለራስህም ይሁን ስለሚከተልህ ህዝብ ምንም ደንታ እንደሌለህና ዛሬ በዩቱብ ከሸቀልኩ የሰማዩ ነገር የፈለገ ይሁን የሚል፡፡ 2) አለዚያ ደግሞ ላንተም የምታወራው ነገር ፍጹም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሃሳብ የራቀ እንደሆነ እያወቅህ በእልክ ብቻ እየገፋህበት እንደሆነ….. አንተ ለአስክሬንም ሳይሆን ሞቶ አፈር ለሆነ ሰው ጸሎት ማቅረብ ተገቢ እንደሆነ ለማስረዳት ስትሞክር ምን ያክል ጭንቅላትህ በጣኦታትና በስዕላት ተጽኖ እንደተጠናወትክ ያሳያል፡፡ እነ ጊዮርጊስና እነ ተክልዬ ሞተዋልና እርምህን አውጣ!! በእውነት አይሰሟችሁም!! ደግሞም ፍርድ ይጠብቃቸዋል ኮ፡፡ የማይሞተው ና ስለ እኝ የሚማልደው 1 ብቻ ነው፡፡ የትም ብትሸሽ መጽሀፉ የሚለው ይህንን ብቻ ነው፡፡ ወይ ማስረዳት ስትችልበት! አንዱ ጓደኛህ በመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ሲያጣ ቤተ ክርስቲያን ናት መጽሐፍ ቅዱስን ያመጣች ስለዚህ እሷ ትቀድማለች አላለም? ለምን ቤተ-ተክልዬ ወይም ቤተ-ዘርዓ ያዕቆብ አትባልም ይህች ቤት ግን፡፡ ስሟ በክርስቶስ ስም የክርስቶስ ተከታይ ..ከርስቲያን፤ ተግባሯ ግን ክርስቶስን ከምታወራ ግደለኝ የምትል፤ ክርስቶስን የሰበኩትን የምትገድል፣ የምታሳድድ፣ የምታባርር…. ስለ ተቅማጡ ሲወራ ሹመት የምትጨምር….እውነት ነው የተቅማጡን ምናምን መጽሐፍ ያመጣቸው እሷ ናት፡፡ ከእግዚአብሔር ቃል ትቀድማለች ካልክ ግን በራሳችሁ ጊዜ መነሻዋና መድረሻዋ ጣኦት መሆኑን አጣራችሁ ማለት ነው፡፡ ዮሐ 1.1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ ይላል፡፡ የእናንተዋ ህንጻ ደግሞ በፊት ነበረች…ስለዚህ እውነታችሁን ነው ተቅማጥን የምታስቀድሙ ከክርስትና ጋር እቺን ምን ያገናኛታል? የተቅማጡንጉዳይ ግን አደራ እሺ…..
@user-sl1oh7vw7k
@user-sl1oh7vw7k Год назад
ሁለተኛ😂😂😂
@teshometademe8438
@teshometademe8438 Год назад
አከ ❤❤❤❤
@EE-em8gg
@EE-em8gg 26 дней назад
all we know is Saul contacting Samuel after he died through a witch Ake..😊
@user-gr1rd1og4q
@user-gr1rd1og4q 7 месяцев назад
Awo yuhans semahu yalew eko raey ayto nw metsafum eko yohans raey nw milew ena MN tyake alew semahu lalew nger
@merongobeze1295
@merongobeze1295 Год назад
ሶስተኛ 😁😁😁
@RasAbraham-ek6hp
@RasAbraham-ek6hp 3 месяца назад
ሰላም ወንድሜ ሰሞኑን የአውስትራሊያ ጳጳስ ኢማኑኤል ማር ማሪ የደረሰባቸውን አደጋ እንደሰማኸው እገምታለው ድርጊቱ በጣም አስደንግጦኛል የሚያሳዝን ነበር ይህ በዲህ እንዳለ አንዳንድ የኦሮቶዶክስ ጓደኞቼ በጣም እንደሚከተሏቸውና ትምህርታቸውን እውነት ነው ብለው እንደሚቀበሉ ሲነግሩኝ ከዚህ በፊት የጳጳሱን አንድ ቪዲዮ ስመለከት ከንስጥሮስ አስተምሮ ጋር የሚገናኝ ነገር ሰምቼ ደንግጬም ስለነበር እንዳይስቱ ነግሬአቸው አልተቀበሉኝም እስቲ ጊዜ ካለ የጳጳሱን ትምህርቶች ስማና የቤተክርስቲያናችንን መልስ ብትሰጠን ተሳስቼም ከሆነ ብታርመኝ አመሰግናለው ወንድሜ
@ALLATONE-yk3nl
@ALLATONE-yk3nl 6 месяцев назад
akeye semonun new yawekuh gin betam new yewededkut tmhrtochhn
@Teyakiw
@Teyakiw 4 месяца назад
አኪዬ! በጣም በጥንቃቄና ደጋግሜ ነው የሰማሁት! ግን መነሳት የሚገባቸው ጥያቄዎች ያሉ ይመስለኛል ፤ እባክህ በተቻለህ ጊዜ እያቸው! 1. ጌታን ራስ አድርገህ ገልጸሀል ፣ እውነት ነው የቤተ ክርስቲያን ራስ እርሱ ብቻ ነው። ለምሳሌ ቅዱስ ጳውሎስ እጅ ይሆንና እኔ ደግሞ እግር ልሆን እችላለሁ ፤ ሁላችን የተለያየን አካል ብንሆንም በአንዱ በክርስቶስ ራስነት ባለች ቤተክርስቲያን አንድነት አለን። እግር የእጅን ርዳታ ቢፈልግ በቀጥታ መግባባት አይችሉም ፤ እግር ለራስ ፣ ራስ ለእጅ መልዕክት አስተላልፎ ነው እጅ እግርን የሚረዳው። በምሳሌያችን መሰረት እኔ የቅዱስ ጳውሎስን ርዳታ በቀጥታ ማግኘት አልችልም። እኔ ለክርስቶስ "ጳውሎስን አገናኘኝ" ብዬው ከዛ ጳውሎስ በክርስቶስ በኩል መልዕክት ደርሶት ነው እግር ከተባልኩት ከእኔ የሚደርሰው? (አንተም የምንገናኘው ራስ በሆነው በኩል ነው ብለሃልና - 3:40) ይህ ምን ያህል ተቀባይነት ያለው ሀሳብ ነው? "ራስ በሆነው በክርስቶስ ቅዱሳንን ማግኘት ይቻላል" ከተባለ ለምን እንዲህ ያደረገ አንድም ሰው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አልተገኘም? በሌላ በኩል ደግሞ የጌታን ራስ መባል ልክ እንደኛ ግለሰባዊ ጭንቅላት (አናት) ብቻ ከተረዳነውም የምንስት ይመስለኛል። ለምሳሌ የእኛ ራስ ቅል የእጅን ርዳታ የሚፈልግበት ጊዜ አለ። ራሴን ሲያሳክከኝ የማከው በእጄ ነው ፤ አየህ "ራስ" ለራሱ እንኳ የማይበቃበት ጊዜ አለ! የጌታችን የቤተ ክርስቲያን ራስነት እንዲህ ባለው ምሳሌ የሚቀርብ ግን አይደለም። ስለዚህ "እጅ ፣ እግር ፣ ዓይን..." እየተባለ የተጠቀሰው ምሳሌ በሙሉ የሰው ሀሳብ እንጂ ሙሉ በሙሉ የእግዚአብሔርን ቃል ብቻ የተከተለ ምሳሌ አይደለም። የእኛ ራስ ከሆድ ተለይቶ መኖር አይችልም (ለራስ ቢያንስ ቢያንስ ልብና ሳንባ ደጋፊዎቹ ናቸው) ፤ የቤተ ክርስቲያን ራስ ግን ያለማንም አካል (ልብ በለው ሳንባ) ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ይኖራል! ጳውሎስም ጌታን ራስ ሲለው "ያለ አንገት መኖር የማይችል ፣ ግን ደግሞ ወሳኙ ክፍል ብቻ" ለማለት ፈልጎ እንዳልሆነ እናውቃለን! ምሳሌው አያስኬድም!
@user-ep7rn4sy7f
@user-ep7rn4sy7f 2 месяца назад
ድንቅ ጠያቂ
@Teyakiw
@Teyakiw 4 месяца назад
2. ከራዕይ መጽሐፍ ላይ የጠቀስከው ጥቅስ ምንሼ? አንድ ሰው ወደ ዮሃንስ ጸልዮ ፣ ጸሎቱን ዮሀንስ ሰማ ከዛም ወደ እግዚአብሔር አሻገረ የሚል ሀሳብ እኮ የለውም አኬ! "አንድ ሰው አንድ ነገር ተገለጠለት ማለት አምላክ ሆነ ማለት አይደለም" ብለሃል ፤ ፍጹም እውነት ነው። ግን ደግሞ ጸሎት መስማት ከቻለ ለምንድን ነው አምላክ የማንለው? ደግነቱ የለም እንጂ የእግዚአብሔርን ብቸኛ ባህርይ ፣ ጸሎት መስማትን የሚጋራ ሌላ አካል ካለ አምላክ ሆኗል ማለት ግዴታችን ይሆን ነበር። ስለዚህ መገለጡን እናቆየውና (ለምን የመገለጥን ጽንሰ ሀሳብ እንዳነሳኸው እንጃ እንጂ!) "ሌላ ጸሎት መስማት የሚችል አካል አለ ወይ?" ነው ጥያቄው! በውስጥ ለውስጥ ፣ በአካልነት ይተጋገዛሉ ካልክ ፤ ሞቶ መቃብር ያለው ጳውሎስ ከሞትኩ በኋላ ወደ እኔ ጸልዩ እኔም አግዛችኋለሁ አለማለቱ ምን ያሳየናል ብዬ እጠይቅሃለሁ! ደጋግመህ "ጥቅስ የለም!" ብለሃል። ግን የማረጋግጥልህ ብዙ ያንተን ሀሳብ የሚቃረኑ ጥቅሶች መኖራቸውን ነው። አንድ ብቻ ፤ መዝሙር 115 ፥17 "አቤቱ፥ ሙታን የሚያመሰግኑህ አይደሉም፡ ወደ ሲኦልም የሚወርዱ ሁሉ፤" እንኳን የእኔን ጸሎት ሊሰሙ ምስጋናን እንኳ አያቀርቡም። በትንሳኤ የሚቀሰቀሱት እኮ ወደ ማመስገን ክብር እንዲገቡ ነው! 3. 6:01 ላይ "ይኸው ከመጽሐፍ ቅዱስ አሳይቼሃለው!" አልክ። ኧረ በተሰቀለው! አንድም ሰው ወደ ሞተ ሰው ጸልዮ ፣ የሞተውም ቅዱስ ሰው ጸሎቱን ወደ እግዚአብሔር ሲያሻግር አላሳየህም ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስም ፈጽሞ ልታሳይ አትችልም። እኔ አልታይ ብሎኝ ከሆነ እባክህ ላስቸግርህ አንድ ቀላል ምንባብ ወይም ቅንጣት ጥቅስ ከመላው ሰማኒያ አሐዱ አሳየኝ! ስለ እግዚአብሔር ብለህ በድጋሜ በጽሑፍ መልስልኝ! Explicitly (በቀጥታ) ሳይሆን implicitly (በተዘዋዋሪ) አለ አልክ። ግን የአላሳየኸንም ፤ ይሄ ትክክል ነው ብለህ ታስባለህ? 4. መጽሐፍ ቅዱሱን ተውከውና ደግሞ በ250 ድህረ ልደት እንደተጻፈ የተገመተ ፓፒረስ ጠቀስክ። እምነታችን የተመሰረተው እኮ በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርት ላይ ነው እንጂ በጥንታዊ ጽሑፎች ሁሉ ላይ አይደለም። ወይም የጠቀስክልን ፓፒረስ 470 በቀኖና የምንቀበለው እንዳልሆነ በደምብ እያወክ ፤ ያንተን ሀሳብ ስለሚደግፍልህ ብቻ ብለህ መጥቀስህ ተገቢ ነው? "በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርህ ላይ ታንጻችኋል" ማለት እኮ "ማንም ግለሰብ በጻፈው ተመሩ" ማለት አይደለም። ጥንታዊ ፓፒረስ ካጠቀስን እኮ የጌታችንን አምላክነት የሚክዱ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ፓፒረሶች መጥቀስ እንችላለን። አያዋጣም! "ከሌላ ምንጭ እያጣቀስክ አታስረዳ" አልልም ፤ ግን የምትጠቅሰው ምስክር ወይም ማስረጃ ከዋናው መጽሐፍ ጋር የሚስማማ ወይም የማይቃረን ይሁን እያልኩ እንጂ!
@KindAbe
@KindAbe Месяц назад
eyesus yasitemaren eko besemay yemitinor abatachin hoy bilen endintseliy newu
@user-we7vt4eo8s
@user-we7vt4eo8s Год назад
አንደኛ
@user-sl1oh7vw7k
@user-sl1oh7vw7k Год назад
አንቺ ሴትዮ ተፈታተሽኝ🙄😂
@user-we7vt4eo8s
@user-we7vt4eo8s Год назад
@@user-sl1oh7vw7k ግድ ይላል😁😁
@user-sl1oh7vw7k
@user-sl1oh7vw7k Год назад
​@@user-we7vt4eo8sተይ ከክርስቲያን እሄ አይጠበቅም ትልቅ እህትሽን አክብሪ😁😁እኔን ተመልከች ጅንኑ ትልቄ ስለሆነ ከመምጣቱ በፊት አልኮምትም😂ምክንያቱም ስለማከብረዉ😁😁😁
@God-db9vp
@God-db9vp Год назад
በክርስትና ኣንደኛ የሚባል የለም እህቴ።
@user-sl1oh7vw7k
@user-sl1oh7vw7k Год назад
@@God-db9vp ቀልድ ነዉ
@ayadawit390
@ayadawit390 4 дня назад
አክሊል ከመፅሀፍ ቅዱስ አንድ ማስረጃ አላቀረብክም🔥🔥🔥
@gelanagudeta3088
@gelanagudeta3088 Год назад
አኬ የወንድማችን ጥያቄ ኣንድም ኣልመለስክም እኔምላው የምትላውን ታውቀዋለህ ? የምትለው ይታወቀሃል ? እስቲ ምንእያረክ ያላ ተመልከት ሰዎች እውነት እንዳያውቁ በዚ ማጭበርበር እየከለከልክ ነው ካልተረዳህ ዝም ብትል ኣይሻልህም? ልጠይቅህ ወደ ቅዱሳን ስንጸልይ ልክ ከጎናችን ያላሰው እንድንጠይቅ እንዲው መጠያቃችን ነው ኣልክ ወደ እግዝኣብሔር የምንጸልየውስ ጸሎት መጠየቃችን ኣይደለም? ምንድነው ኣድስ የጨመርከው በፍጹም ወደ ቅዱሳን መጸለይ እንደማያስፈልገው ወንጌል ይናገራልኮ ሉቃ.16:22ጀምሮ ስለ ኣብታሙ ሰውዬ ስናገር ምድር ላሉት ወንጌል በቅ እንደሆና ብያማልዱልንም ጥቅም እንደለለ ያስረዳናል ቃሉ ግልጽ ነውኮ ተድያ ጸሎት ወደ ማነው? በሰማይ ወዳለው አባታች ማት.6:9 ኣንተ እንዳልካው ክርስቶስ አካሉ ኣድርጎናል እኛ ሁላች በክርስቶስ የምንኣምን የአካሉ ብልቶች ነን ይህንያህል ለሁላችን ቅርብ ነው ክርስቶስ ለምሳሌ የኔ እጅ የአካሌ ኣንዱብሊት ነው ከአካሌ ጋር ለመኖር የሌላ ሰው አካል ድጋፍ ያስፈልጋል እጄ ጤነኛ ካልሆናበስተቀር ከእግዝኣብሔር ጋር እንዳንገናኝ የምያደርጊህ ካለ ሀጢኣት ነው ንሰኣ ግበው 1ዮሓ.1:7 ደሙ ዬትኛውንም ኃጢኣት ያነጻል ባንስ ከቅዱሳን ጋር ኣንድ እንደሆንን ቤተሰብ እንደሆንን ቃሉ ይናገራል ራዕ.5:13 ያሳያህን ጥቅስ በክርስቶስ የምያምን ሁሉ የምሰማ ድምጽ ነው ኦርቶዶክስ ውስጥ ያለው ነውር የ ለመሸፈን የምትጥረው ነገር በጣም ኣስነዋሪ ስራ ነው እግዝኣብሔር ገልጤህ እንድትናጠር ነው የምፈልግብህ ከነውራቻው ኣንዱ ዘግናኝ የሆና በሰው ተቅማጥ ከሀጢኣት መታጠብ ነው ገድለ ተክለሐይማት አንብቡት ሁለተኛ ማርያም መንግስተ ሰማይ ታስጠባለይ ኢየሱስ ያለኔ ማንም ኣይገባም ይላል ዮሓ.14:6 ለፍጡራን ማስገድ ወንጌል ኣይገባም ይላል ማት.4:4 ለአምላኪ ብቻ ስገድ ይላል ለስእል መስገድ ዘዳ.4:15 ለማናቻውም ስእል በወንድ ምሳሌ በሴት ምሳሌ የተቀረጸውን ኣትስገድ ይላል ወደ ቅዱሳን ኣንጸልይም የምትለው በግልጽ ጸልዬ መኪና ኣገኘው የ12,19,21 ስጦታ ብሎ የምያሳዩን እናንተም ወደ እነርሱ ጸልዩ ነው ኣይደለ ? ኣስታዋዮች እንሁን ልቦና ይስጢህ ከጳውሎስ የወደቄ ቅርፍት ከአይንህ ይውደቅ ያኔ ኣጥርቴ ተየዋለህ ወንጌል የማያነብ ሰው ቃሉን ያውቃል ይሉሃል በኣንተ ይሰናከላል ንሰኣ ግበው
@posmalex2383
@posmalex2383 Год назад
አንተም ወንድማችን አንድም እንደማታዳምጥ ተመልክተንሃል የፓስተሮችህን ፕሮፖጋንዳ ከመንፋት ውጭ።
@samuelamare18
@samuelamare18 10 месяцев назад
መፀለይ ሳይሆን ችግሩ አማላጅ ማድረጉ ላይ ነው !! ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሞቶ አስታርቆናል ሌላ አስታራቂ ወይም አማላጅ መፅሐፍ ቅዱስ አይፈቅድም!! ማማለድ ማስታረቅ ከሆነ ትርጉሙ ኢየሱስ ብቻ ነው የሚያማልደው ማማለድ ሌላ ትርጉም ካለው ለምሳሌ መለመን ወዘተ ከሆነ ችግር የለውም ። በአጠቃላይ የኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ የመማለድ ስራ መሆኑን መርሳት የለብንም ። ችግሩ ሰው በስሜት እንጂ መፅሐፍ ቅዱስን አያነቡም ። የኢየሱስ አማላጅነት ብዙ ቦታ በመፅሐፍ ቅዱስ ይገኛል ግን ሰው ወደሌላ ትርጉም ያጣምሙታል ጭራስ ይማልዳል የሚለውን ቀይረው ይፈርዳል ብለው መፅሐፍ ቅዱስ አሳትመዋል !! ያሳዝናል !!!
@Linatube891
@Linatube891 Год назад
meliktun Kewededachut lemin like sataregu endemitwexu new girim yemilign hooo!!!! min kifat alew eski ande like argachu bitwexu😢😢lelelaw wendim ehitochachin endiders enarg enji lemin nifugich enhonalen????🥺🙏
@meronsileshi6333
@meronsileshi6333 Год назад
ይቆጥራል መሰለኝ እኔም ይገርመኛል ሆሆ
@Nazrawitube66
@Nazrawitube66 Год назад
ወይ አክሊል ከመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ስትባል ከታሪክ ትመልሳለህ? ከተረት ወደ ወደ ቃሉ ተመለሱ።😂
@MuluMeku-wv6fz
@MuluMeku-wv6fz 10 месяцев назад
እኔ ቴሌ ግራምህን ላገኝ አልቻልኩም
@user-ev3fz1pl9n
@user-ev3fz1pl9n 4 месяца назад
Ake beegzihabher sim eteykikalehu 1 tiyake ebakik begeta beslki yemagegnkin menged amechachlgn
@apostolicanswers1
@apostolicanswers1 4 месяца назад
Telegram lay na.. @aklil11 new username “who am I?” Yilal
@user-ev3fz1pl9n
@user-ev3fz1pl9n 4 месяца назад
Eshi amesegnalehu
@firewyilma2096
@firewyilma2096 5 месяцев назад
"Speaking in tongues by robert breaker" in you tube . ጓደኛዬ ስለ ልሳን ሊነግረኝ ብዙ ሞከረ ። ይህንና ሌላ ከራሳቸው አግኝቼ ላኩለት ምናልባት ለአሁኑ የህብረት መልስ ፕሮግራም ከጠቀማችሁ ብዬ ነው ። ያገሩን መሬት......ይባል የለ።
@tegegnkebede9232
@tegegnkebede9232 4 месяца назад
ኑፋቄ ነው።
@meronalimu1057
@meronalimu1057 Год назад
ከዚም በላይ ማስረዳት ይቻል ነበር ግን ነካ ነካ ነው ያደረከው
@apostolicanswers1
@apostolicanswers1 Год назад
😁😁 ምናልባት
@binyammengsete
@binyammengsete Год назад
የዚህ ልጅ አካሄድ መጨረሻውን መገመት ከብዶኛል ግን አንድ ቀን የኢትዮዺያ ኣርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሆነነገር ተላለች በተጨማሪም ………
@user-pe2fd6lk2s
@user-pe2fd6lk2s Год назад
ያንተ አካሄድ እንጅ የአኬሊሊ አካሄድ ትክክላኛው የኦርቶዶክስ አካሄድ ነው
@God-db9vp
@God-db9vp Год назад
እንደ ያንተ ያለ ኣካሄድ ነው ስንት ምርጥ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ቤተክርስትያንን ያሳጣት፡ ስህተት ለቀማና ለትችት ብቻ ስለሆነ ስራቹ።
@KindAbe
@KindAbe Месяц назад
kidusan infinite kalihonu endet tselotachinin yisemalu
@bewketgelaw7415
@bewketgelaw7415 Месяц назад
egziabher besetachew tsega new.
@hanahanahabte7137
@hanahanahabte7137 4 месяца назад
ሰላም ወንድሜ እባክህ በፈጣሪ እርዳታህ ያስፈልገኛል እርዳኝ እባክህ
@apostolicanswers1
@apostolicanswers1 4 месяца назад
ቴሌግራም ላይ ያግኙኝ ይህንን በመጫን ፡ t.me/aklil11
@motiabera8887
@motiabera8887 Год назад
አኬ እናመሰግናለን ! ግን 1:: መጽሀፍቅዱስ : ላይ ወደ ቅዱሳን የጸለየ አለ ወይ። 2:ወደ ቅዱሳን አለመጸለይ ሀጢዓት ነው ወይ:: We love you 🙏🙏🙏
@fasilwolde8269
@fasilwolde8269 Год назад
ሞቲ ተናግሮታል እኮ በተለምዶ ፀሎት ይባላል እንጂ ጥያቄ ነው የሚቀርበው ወደ ቅዱሳን ፣ ፀሎት ደግሞ ወደ እግዚአብሔር። የፀሎት ትርጉሙ ከፈጣሪ ጋር መነጋገር ሲሆን ወደ ቅዱሳኑ የሚደረገው ደግሞ ልመና ወይም ጥያቄ ሊሆን ይችላል።
@user-cr5dv4vz3t
@user-cr5dv4vz3t 3 месяца назад
ኢየሱስ በስሜ የምትለምኑትን እኔ አደርገዋለው ነው ያለን ለምን ኢየሱስን አትሰማም እስከ አለም ፍጻሜ ከናንተጋር እሆናለው ያለውን ኢየሱስን ለምን በሞቱ ሰዎች ትቀይረዋለህ? ለቃሉ ታማኝ ሁን
@henosshume813
@henosshume813 2 месяца назад
ተመሳሳይ ነው ለቅዱሳን መፀለየ ወደሱ መፀለይ ነው የተለያዩ ሀይሎች አይደሉም ቅዱስ ጴጥሮስን መምሠል ጌታን መምሠል እደሆን ለሌላ አምላክ አይደለም እኮ የፀለይነው ለጌታ ቅዱሳን ነው ። ፀሎታችን ወደሱ ነው የሚያደርሱልን ከእኔ ጌታ በየይበልጥ ሀዋሪያቱን ስለሚሰማ ነው ቀጥታም መፀለይ ትችላለህ ለምን ቀየራቹት ምናምን ብለህ ትፈላሳፋለህ
@Nazrawitube66
@Nazrawitube66 Год назад
ወይ አክሊል ከመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ስትባል ከታሪክ ትመልሳለህ? ከተረት ወደ ወደ ቃሉ ተመለሱ።
@natnaelkebede2135
@natnaelkebede2135 9 месяцев назад
ኧረ ኡኡኡኡ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ የሌለ ከሆነ የለም ነው አለቀ የደብተራና መፅሀፍና የሰዎችን ተረት ተረት ከቅዱስ መፅሀፍ ጋር እንዴት ይነፃፀራል እግዚአብሄር የተናገረውን ነውማመን ወይስ ሰዎች የደረሱትን ድርሳን በጌታ ስም አይደለም ቀላቅለን የተፃፈልን እራሱ አልገባ ብሎናል አትቀላቅሉ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ ስትባሉ የደብተራ ደብተር የተፃፈውን አትጥቀሱ የናንተ የሀይማኖት አባቶችማ ገና ጉድ ያመጣሉ አንዱ ምን አለ አዳምና ሄዋን መንታ መንታ ይወልዱ ነበር ግን መፅሀፍ ቅዱስ ላይ አልተፃፈም😂😂😂😂 አይ ይሄ ህዝብ ገላትያ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁸ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። ⁹ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
@user-xh4yg4cd5v
@user-xh4yg4cd5v 5 месяцев назад
በፍፁም የምንፍቅና ትምህርት ነው ፣ ይህ ማለት ከቅዱሱ መፅሐፍ የራቀ ብቻ ሳይሆን በፍፁም በፍፁም የአጋንንት ትምህርት ነው።
@addistedla
@addistedla 10 месяцев назад
This person is very charming but wrong teaching!
@user-or3hn8ew6s
@user-or3hn8ew6s 4 месяца назад
Akilile gn ewnet lemenager mnm atawkem : ergitegna hogne yemenegreh mnm ayinet yebible ewket yelehm::
@afomya_beyene
@afomya_beyene Год назад
Please, smetawinetethna pridefullneteh melktihen endayshefnbn erdan😢.. i'm really trying to learn something here gn the vibe is not inviting. You might be trying to show them how rude u can be gn don't anymore😊 humblenet metawekiachen yhun!?
@apostolicanswers1
@apostolicanswers1 Год назад
But what have you got here? Or do you want to remind me of the past?
@afomya_beyene
@afomya_beyene Год назад
@@apostolicanswers1 remembered what u said on tiktok abt treating 'them' the way the treat u enji not trying to remind u of any past( tho i don't get wha u mean by that). And what i got here is I really wanna know and understand about what u bring to discussion but most of the time i find some insults and emotive arguments tal tal tedergew ena it gets me wondering if it will indeed lead me to the Truth. Beterefe egziabher yibarkeh Ake😊 it's easy ke screen jerba hono comment mestet i'm not even worthy of it.. ur doing a great job, I apologize to have bothered u, ye egziabher tsega yibzaleh🤍
@user-qr9uw6pz7n
@user-qr9uw6pz7n 26 дней назад
መጀመሪያ ላይ ለዮሃንስ ኢየሱስ እራሱ በርእዮ እንደገለጠ ይነግራል ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ የሆናችሁ አይምራቸው ርቆ ሲታረጉ እኮ በጣም ነው የሚገርመኝ እስቲ ራሳችሁን መተርጐም እና እራሳችሁ ማውራቱን ትታችሁ ለመንፈስ ቅዱስና ለቃሉ እራሳችሁ አንተ ተናገረን ባሎ እየሱስ እራሱ ይነግራቸዋል
@nowisthetime.7226
@nowisthetime.7226 Год назад
Not biblical wondeme ewketun mefelasefun tewena fithn wede eyesus azurh esun becha Sebek ewket yegelal
@temesgenmelaku9328
@temesgenmelaku9328 6 месяцев назад
አክሊለ በግልጥ የማይብህ ከእውነት እና ከመፅሀፍ ቅዱስ የጠራ አስተምህሮ ይልቅ ስለ ኦርቶዶክስ ቤተ/ክን ነው... እየቀናህና የስህተት ዶግማዋን ለማስጠበቅ እየደከምክ ያለከው...🙏 ለእንዳተ አይነቱ እንደ ጳውሎስ ካልተገለጠልክ እየሱስን እና እውነተኛዪቱን ቤተ/ክን እያሳደድክና ሰዎች እንዳይድኑ ምን ያክል እንቅፋት እየሆንክ እንዳለ እርሱ እራሱ ይግለጥልክ😞😞
@temesgenmelaku9328
@temesgenmelaku9328 6 месяцев назад
በቅን ልብ ለጠየቀክ ወንድሜ ግን እነዚን ጥቅሶች ማየት ከበቂ በላይ ነው... ዮሐንስ 16 ¯¯¯ ²³ በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል። ²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ። ፊልጵስዩስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ ይህ ናፍቆቴ ተስፋዬም ነውና፤ በአንድ ነገር እንኳ አላፍርም ነገር ግን በሕይወት ብኖር ወይም ብሞት፥ ክርስቶስ በግልጥነት ሁሉ እንደ ወትሮው አሁን ደግሞ በስጋዬ ይከብራል። ²¹ ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና። ²² ነገር ግን በስጋ መኖር ለእኔ የሥራ ፍሬ ቢሆን፥ ምን እንድመርጥ ኣላስታውቅም። ²³ በእነዚህም በሁለቱ እጨነቃለሁ፤ ልሄድ ከክርስቶስም ጋር ልኖር እናፍቃለሁ፥ ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና፤ፊልጵስዩስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ ነገር ግን በሥጋ መኖሬ ስለ እናንተ እጅግ የሚያስፈልግ ነው። ²⁵-²⁶ ይህንንም ተረድቼ፥ በእናንተ ዘንድ እንደ ገና ስለ መሆኔ፥ በእኔ መመካታችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ይበዛ ዘንድ፥ በእምነት ታድጉና ደስ ይላችሁ ዘንድ እንድኖር ከሁላችሁም ጋር እንድቈይ አውቃለሁ።
@bethelegend1480
@bethelegend1480 28 дней назад
Ere temar ke mazenih befit
@user-do9yz9zi1k
@user-do9yz9zi1k 23 дня назад
ኤረ ከዚህ ውጪ እውነት ካለህ አምጣ😢😢😢
@danielandrew201
@danielandrew201 4 месяца назад
ሰላም ወንድሜ, ስለ ትምህርትህ አመሰግናለሁ Do you have an email address, that I may ask a few theological questions?
Далее
የቅዱሳን ምልጃ በመጽሐፍ ቅዱስ
9:49
ኢየሱስ ፈራጅ ወይስ አማላጅ?
1:22:31
አማላጅ ማነው
19:37
Просмотров 1,4 тыс.
ሮሜ 8፥34 የሚማልደው?
7:47
Просмотров 5 тыс.
Ревнивый песик😁
0:30
Просмотров 1,9 млн
I only teach well, why am I a victim
0:42
Просмотров 11 млн