የአዲስ አበባ የመሬት ሊዝ ጨረታ ለተጨማሪ 10 ቀናት ተራዘመየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፒያሳ በኮሪደር ልማት ያጸዳቸውን አካባቢዎች ጨምሮ በስምንት ክፍለ ከተሞች ለሚገኙ መሬቶች ያወጣው ሶስተኛ ዙር የሊዝ ጨረታ፤ ለተጨማሪ 10 ቀናት ተራዘመ።
10 сен 2024