የሕዳሴ ግድብ 3ኛው እና 4ኛው ተርባይኖች ሰሞኑን ሥራ ከጀመሩ በኋላ የውሃ ማስተንፈሻ በሮች ተከፍተው ተጨማሪ 2800 ሜትር ኪዩብ ውሃ በሰከንድ ማፍሰስ ጀምረዋል። #GERD #PMOEthiopia #ethiopia #abiyahmed #amhara #oromia #tigray #addisababacity #habesha #ebc #ethiopianews
3 окт 2024