በአዲስ አበባ አማኑኤል ኅብረት ቤተ ክርስቲያን በየሳምንቱ አርብ በሚካሔደው የትምህርት ጉባኤ ላይ የተለያዩ መምህራን ትምህርቶችን የሚያቀርቡ ሲሆን ወንድም ጳውሎስ ፈቃዱ ለ 6 ሳምንታት ያገለገላቸውን ትምህርቶች እዚህ አስቀምጠንላችኋል።
23 мар 2022