Тёмный

የጥያቄዎ መልስ 1/ መጽሐፍ ቅዱስ 81 ወይስ 66?/ ለምን?/ ቅዱሳት መጻሕፍት እንዴት ተመረጡ? 

Let the Word Speak !!
Подписаться 2,6 тыс.
Просмотров 2,2 тыс.
50% 1

ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፤ ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ። 2ኛ ጴጥ. 1፥20-21።

Опубликовано:

 

2 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 13   
@weletearegaytadesse4444
@weletearegaytadesse4444 9 месяцев назад
ለምሳሌ የሔኖክ መፅሐፉተጠቅሷል እናንተ ግን አትቀበሉም 66በቢሆን ብዙ ተቀንሷል ለበለጠ መረጃ መምህር ዘበነን ያግኙ።
@emanuelnour2969
@emanuelnour2969 8 месяцев назад
3:39 ስሙልኝ ምንድነው ያለው ነው ጆሮዬ ነው ቤተክርስቲያን ስም የላትም ነው ያለው😅😅😅😅ቤተክርስቲያን ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይሁንና ክርስቶስ አይደለም የመሰረታት ጉድ በለ 😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂500ዓመት የማይሞላውን እምነት ይዘህ ሼም አይሆንብህም ስለ ቤተክርስቲያን ስታወራ አይደብርህም😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
@assegideshetu-be7mb
@assegideshetu-be7mb 6 месяцев назад
" በድፍረትና በትእቢት በመናቅም በፃድቅ ላይ የሚናገሩ የሽንገላ ከንፈሮች ድዳ ይሁኑ" መዝሙር 31:18
@danielgashe7590
@danielgashe7590 Год назад
እግዚአብሔር አብዝቶ ፀጋውና ምህረቱን ያብዛልህ!!!
@diribabenti8497
@diribabenti8497 3 месяца назад
እናመሰግናለን እዉቀት በመግለጽ በርቱልን
@HailuAyalewAbebe-ih3jm
@HailuAyalewAbebe-ih3jm 3 месяца назад
Tabarek❤❤❤❤
@ayat9275
@ayat9275 2 месяца назад
wawo betikikl tebarek ameen
@alemyirgameseret8900
@alemyirgameseret8900 3 месяца назад
ወረኛ ኢትዮጵያ እንኳን አሁን 16 ኛው ክፈለ ዘመን ይቅርና በነሙሴ መፅሐፍ ቅዱስ የነበራት ሀገር ናት ዳግማዊ ኢየሩሳሌም ናት ማነም ሀገር መፅሐፍ ቅዱስ ሳይኖረው ኢትዮጵያ ብቻ ነበራት ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የራሷ የቀን አቆጣጠር ምትጠቀም የእግዚአብሔር መንፈስ ያላት ናት
@sami2utube
@sami2utube 3 месяца назад
What was the content of the Bible that Ethiopian Orthodox church had during Moses time?
@betelembetelem2564
@betelembetelem2564 Год назад
ተባርክ ፀጋ ይብዛልህ
@OromiyaLemma
@OromiyaLemma 3 месяца назад
ጌታ ይባርክህ ወንድሜ
@sami2utube
@sami2utube 3 месяца назад
ከተገለገልክበት ለሌሎችም አጋራ፡፡ አንተም ተባረክ፡፡
@johnassefa2999
@johnassefa2999 6 месяцев назад
አረ የመቀደድ ልክ 4:45 "እስከ 1540 ያሉ ክርስትያኖች ሁሉ 66 መጸህፍት ይቀበሉ ነበር",protestantoch ራሱ ይሄ ሳክስ እንደሆነ ያውቃሉ።apocrypto ያላቸው መጸሀፍት እርሱን ስም የሰጣቸው ራሱ luther ነው በcatholic እምነት deutrocanonical ነው ሚባሉት ትርጉሙም 'ቀጣይ ቀኖና' ማለት ነው።ሲቀጥል 6:02 "የእግዚኣብሄር ቃል ባይሆኑም የምንገለገልባቸው መጸሃፍት"ማለት ምን ማለት ነው?በእግዚኣብሄር ቤት ታዲያ ሌላ የማንን ቃል ነው የምንገለገልበት? አሱም ይሁን 6:52 ስለ ኦርቶዶክስ 15 መጽሀፍት መጨመር ይናገራል ግን እነዚህ መጽሀፍት መቼ ማን እንደጨመራቸው አይናገርም፣የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን luther ጀርመን ሲበጠብጥ ኣልሰማች፣ብትሰማም luther ጉዳዩ ከcathoic እምነት እንጂ ከ ኦርቶዶክስ ኣልነበር እና ምን ቦጣኝ ብላ ነው አዲስ መጽሀፍ ምትጨምረው? luther ያለውን በሙሉ ታሪክ ነው እያሉ ታሪክን መሽፈን ነውር ነው።እንደው ትንሽ እንኳን ለማሳመን የተወሰኑ ታሪካዊ ጉባኤዎች ቢጠቀሱ መልካም ነው ተራ የወቀሳ ትምህርት ከማስተላለፍ።መምህር ምናልባት የእወቀት ማነስ ከሆነ ደግመው ኣንብበው ቢመለሱ ይሻላል።ይሄ ትምህርት አይደለም በሌላው በ protestant ዓለም ራሱ ተቀባይነት የሌለው ነው
Далее