Тёмный

የOnly Jesus እና Jehovah Witnesses ከአማንና… 

አማኑኤል Ammanuel Tube
Подписаться 12 тыс.
Просмотров 2,5 тыс.
50% 1

Опубликовано:

 

26 окт 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 17   
@hiwotabebe7231
@hiwotabebe7231 Год назад
አማን የጌታ ጸጋና ጥበብ እውቀት በኢየሱስ ስም ይብዛልክ ምርጥ የጌታ ውዶች።👏
@hunhana2008
@hunhana2008 Год назад
Ye Egziabhr betsabochi bartuh
@Mom2023new
@Mom2023new Год назад
ወገኖቼ፣ ከአስር ዓመት በፊት ነው፣ ጌታ በራዕይ አንድ ነገር አሳየኝ፣ በጣም ሰፊ በሆነ ምድረ በዳ ላይ ብቻዋን ተቀምጣ ፊቷን ወደ ሰሜን በማድረግ፣ ሰውነቷን የምትታጠብ ሴት በርቀት ሆኜ በመገረም ተመለከትኩ፣.ይህቺም ሴት ደፋር፣ ለምንም የማትጨነቅና ፈቃዷን ብቻ የምተፈጽም ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ፣ እርሷም አንድ ትንሽ ልጅ አላት፣ ወደ እርሷም ሲሮጥ እያለ፣ አንድ የሚያምር የጂንስ ጃኬትና ሱሪ የለበሰ ቀይ ሰው የምታደርገውን ነገር ሁሉ ስላልወደደላትና ስለተጠየፈ፣ ህፃኑ እንዳይነካት ሲል በፍጥነት ይደርስና፣ በትከሻው ላይ ተሸክሞት ሄደ፣ የልጇ አባት ባሏ እንደሆነ ገባኝ፣ እርሱም ደግና ርሁሩህ ሰው ስለሆነ፣ በተደጋጋሚ ዞር እያለ በአዘኔታና በርህራሄ አይኖቹ ቢመለከታትም፣ እርሷ ግን ከመታጠብ ውጪ በዙሪየዋ እንኳን ምን እንዳለ የማትመለከት በንቀት የተሞላች ሴት እንደሆነች አስተዋልኩኝ ፣ የጌታ መንፈስ እንዲህ አለኝ፣ይህቺ ሴት፣ ኃጢዓትን በኃጢዓት ላይ እየጨመረች ያለች የዚህ ዘመን ቤ/ክርስቲያን ናት፣ ህጻኑ ልጅ ለቤ/ክ. የተሰጠ ራእይ ነው፣ ባሏ የቤ/ክ. እራስ የሆነው የራዕዩ ባለቤት የናዝሬቱ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ነው አለኝ፣ የጌታ ስም የተመሰገነ ይሁን፣ ወገኖቼ፣ እኔና እናንተ በንስሐ ወደ ጌታ እንመለስ!! ወደ ቃሉ እንመለስ፣ እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ። T
@Mom2023new
@Mom2023new Год назад
ወደ ንስሐ የሚያመጣ እውነተኛ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2015 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! (ህዝ 2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! ቤ/ክ.ሆይ!! ትውልድ ሆይ!! የእግዚአብሔር አፍ ይህንን ተናግሯልና የእግዚአብሔርን ድምጽ ስሙ!! ወገኖቼ፣ 1987 ዓም.ጀምሮ ጌታ ለራሴና በብዙ ነብያት በተደጋጋሚ አስቀድሞ መልእክተኛው እንድሆን እንደመረጠኝና አንደጠራኝ ካረጋገጠልኝ በኋላ፣ በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁ፣ በቀንና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ በህዝቡ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ሲል ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,2ኛዜና 7፣12-14,) በተደጋጋሚ ይናገረኝ ነበር፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል!!፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉት!! ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው!! ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል(የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም!! ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል!! ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!! ቤቴን ትቼአለሁ!! እርስቴንም ጥያለሁ!! እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛል!! ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉቦ ተቀባዮች ናቸው!! አለኝ፣ ኢሳ 66፣ 1-4, ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ !! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከፍ ያለውን ዝቅ፣ዝቅ ያለውን ከፍ አደርጋለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ። *ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ወደ እኔ ቢመለስና ንስሐ ቢገባ ምህረትን አደርጋለሁ!! የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትንም አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ! ወደ እልፍኝህ ግባ!! የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!! ጽዮን ብታውቅ፣ ብታውቅ የምትሰራበት ዘመን ነው አለኝና ጌታ ለኢየሩሳሌም ያለቀሰላትን አስታወሰኝ፣ ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁ!! በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ!! የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች እመልሳለሁ!! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው ከእኔ በሆኑ ነብያት ነው!! ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!! ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! ለሚጠራጠሩሽ ሁሉ ያለና የሚኖር ለከኝ ብለሽ ንገሪአቸው አለኝ።(ዘፀ.3፣ 14,) መልእክቶቹም እውነተኛና በጥንቃቄ መን/ቅዱስ በማዳመጥ የተጻፉ ለመሆናቸው በልጅነቴ የተገለጠልኝና መልእክተኛው አድርጎኝ በህዝቡ መሃል የላከኝ ያለና የሚኖር ያህዌ/ኤሎሂም ብቻ ምስክሬ ነው፣ ዋጋዬም ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝቡ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ጊዜው የእውነተኛ ንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!!ጌታ ሊመጣ ነው!!) ተባረኩ።እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።u
@Godisgood11
@Godisgood11 Год назад
ሰዉን በመልካችን እንደምሳሌያችን እንፍጠር ዘፍ 1:26 የሚለዉ የሚያሳየው በመለኮት ባህሪዉ አንድ የሆነው እግዚአብሔር በአካል ከአንድ በላይ መሆኑን ነዉ:: ይኸውም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በተጨማሪም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በአንድ ጊዜ በሶስትነት የተገለፁበትን ቦታ ለማወቅ በኢየሱስ ጥምቀት ወቅት የተገለፀዉን የአብ ድምፅ ከሰማይ, ወልድ በስጋ ሲጠመቅ በምድርና, መንፈስ ቅዱስ በእርግብ መልክ ሲወርድ የነበረዉን ማየት ይቻላል:: ተባረኩ!
@TesemaDerese
@TesemaDerese 18 часов назад
ለሚን ትፈላሰፋለ ስላሴ የዉሸት ትምርት ነዉ ባይሆን ኖሮ መፃፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ ይኖረዉ ነበር
@hagere3487
@hagere3487 Год назад
እውነት ነው አይሁድ ይሳያስን ሚስጥር ነው ብለው እንደሚአልፉት ነው አዲስ እተሸሸ ያለው ጌታ መንፈስቅዱስ ይግለጥለት
@dawitadmasu231
@dawitadmasu231 Год назад
አማን ጌታ ይባርክህ....ነገር ግን የስላሴን ትምህርት በምሳሌ ከማስረዳት ብንቆጠብ ጥሩ ነው።ምክንያቱም ወደ ስህተት ይመራናል፣የስላሴን ትምህርት በእምነት የምንቀበለው ነው እንጂ ፣በሰው አይምሮ በተፈጠረ ምሳሌ ልናስረዳ አንችልም።ተባረኩ
@agajedessie3541
@agajedessie3541 Год назад
ኢየሱስ ያድናል።
@agajedessie3541
@agajedessie3541 Год назад
ወልድ አብ በአካል የተገለጹበት ነው።
@metekutekalegn2855
@metekutekalegn2855 Год назад
I was only Jesus follower for many years but not now. Their teaching was full of cult.
@andualem8542
@andualem8542 Год назад
ተባረክ
@ethiopiaandafricaethiopiaa9787
I was three gods(Trinity god) follower for many years but not now. I am following one and lonely God!!!
@ethiopiaandafricaethiopiaa9787
Erim is false teacher and against the lonely God! 🙏Mister biligram say that i can not explain the Trinity god but l can believe it! 🙏 Trinity god intermediate between the one God and three God!
@BelekoNegesa
@BelekoNegesa 5 месяцев назад
Xifat axiftek new aydel
@rejebjemal2106
@rejebjemal2106 Год назад
14 Bible Verses That Indicate Jesus Is Not God 1. Matthew 24:36 No one knows about that day or hour, not even the Son, but the Father only. Here Jesus makes a distinction between what he knows and what the Father knows. 2. Matthew 26:39 My Father, if it is possible, may this cup be taken from me, yet not as I will, but as Thou will. Jesus’ will is likewise autonomous from God’s Will. Jesus is seeking acquiescence to God’s will. 3. John 5:26 For as the Father has life in Himself, so he has granted the Son to have life in himself. Jesus received his life from God. God received his life from no one. He is eternally self-existent. 4. John 5:30 By myself, I can do nothing: I judge only as I hear, and my judgment is just, for I seek not to please myself but him who has sent me. Jesus says, “by myself, I can do nothing.” This indicates that Jesus is relying upon his own relationship with God. He is not trying to “please myself” but rather is seeking to “please the one who sent me.” 5. John 5:19 The Son can do nothing by himself; he can do only what he sees the Father doing, because whatever the Father does, the Son does also. Jesus declares that he is following a pattern laid down by God. He is expressing obedience to God. 6. Mark 10:18 Why do you call me good? No one is good, except God alone. Here Jesus emphatically makes a distinction between himself and God. 7. John 14:28 The Father is greater than I. This is another strong statement that makes a distinction between Jesus and God. 8. Matthew 6:9 Our Father, which art in Heaven. He didn’t pray, Our Father, which art standing right here!” 9. Matthew 27:46 My God, My God, why hast thou forsaken me? Inconceivable if he is God the Creator. 10. John 17:21-23 . . .that all of them may be one, Father, just as you are in me and I am in you. May they also be in us so that the world may believe that you have sent me. . ..that they may be one as we are one: I in them and you in me. In this prayer Jesus defines the term “to be one.” It is clearly accomplished through the relationship of two autonomous beings. Christian believers are to model their relationship (to become one) after the relationship of God and Christ (as God and Christ are one). Notice that “to be one” does not mean to be “one and the same.” 11. 1 Corinthians 15:27-28 For he "has put everything under his feet." Now when it says that "everything" has been put under him, it is clear that this does not include God himself, who put everything under Christ. When he has done this, then the Son himself will be made subject to him who put everything under him, so that God may be all in all. Paul declares that God put everything under Christ, except God himself. Instead God rules all things through Christ. (remember: “through him all things were made.”) 12. Hebrews 1:3 The Son is the radiance of God’s glory and the exact representation of his being. Jesus is the exact representation of his being. I send my representative to Congress. He is not me, myself. He is my representative. 13. Hebrews 4:15 (compared with James 1:13) For we do not have a high priest who is unable to sympathize with our weaknesses, but we have one who has been tempted in every way, just as we are-yet without sin. Jesus has been tempted in every way, just as we are, yet he never sinned. See James 1:13: When tempted, no one should say, God is tempting me. For God cannot be tempted by evil, nor does he tempt. Jesus was tempted in every way, but God cannot be tempted. This is why Jesus said, “don’t call me good, none are good, only God.” 14. Hebrews 5:7-9 During the days of Jesus' life on earth, he offered up prayers and petitions with loud cries and tears to the one who could save him from death, and he was heard because of his reverent submission. Although he was a son, he learned obedience from what he suffered and, once made perfect, he became the source of eternal salvation for all who obey him Jesus had to walk a course of faith and obedience in order to achieve perfection. By achieving perfection, Jesus “became” the source of eternal salvation
@abc-py4rf
@abc-py4rf Год назад
ለምን ሀይሉ ዮሀንስ አትጋብዝቱም
Далее
Learn Hebrew in 25 Minutes - ALL the Basics You Need
25:47
Китайка и Красивые Глаза😂😆
00:20
E392 How to Live with Humility with Jamin Goggin
1:12:44