፩ እምገቦከ ውኅዘ ነቅዓ ማይ ዘቀደሶ ለፈያታይ ፣ ለነዳይ ምስካይ መስቀልከ እግዚኦ ለነዳይ ምስካይ። ፪ ክርስቶስ ጎኑን ሲወጋ የወጣው ምንጭ ቀኙ ተሰቅሎ የነበረውን ፈያታይ ዘየማንን ቀደሰው ፤ አቤቱ (ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሲስ ክርስቶስ) መስቀልህ ለነዳዮች (ችግረኞች ምስኪኖች ድኾች) መጠጊያ ሆነ። ፫ A wellspring, which sanctified the thief on the right, flowed from Your side. O Lord, Your cross has become refuge for the needy.