Тёмный

ጥምቀት አያድንም ፣ የሕፃናት ጥምቀት ትክክል አይደለም ለሚሉ አካላት የተስጠ ከ1000 ስው በላይ ባለበት የተስጠ መልስ/  

የአንተ ጸጋ YourGrace@Mekonnen Birhanu
Просмотров 81
50% 1

መዳን ምንድነው?
ጥምቀት ምንድነው?
ከጥምቀት ከምንድነው የምንድነው?
የሕፃናት ጥምቀት ለምን አስፈለገ ?
ብሒለ አበው!
1 ‹ራስህን በሐሰት አትውቀስ ራስን መክሰስ ትህትና
አይደለም ታላቁ ትህትና ሰዎች ሲወቅሱህ
መታገስ ነው።›› /ቅዱስ ስራፕዮን/
2 ‹‹የማታምንበትን ነገር ለሰው ስትል አትስራው
ከሰራኸው እንደምትጠፋበት እወቅ።›› /መጽሐፈ
ምክር/
3 ‹‹አንደበቱን ከቧልት ከሐሜት ያየውንም ሚስጥር
ከመናገር የሚከለከል ሰው ልቦናውን ከኀልዮ ኃጥያት
ያርቀዋል።›› /አረጋዊ መንፈሳዊ/
4 ‹‹ ጸጋ ቢሰጥህ በተሰጠህ ጸጋ አመስግን
ያልተሰጠህን እሻለሁ በማለት የተሰጠህን
እንዳታጣ።›› /ማር ይስሐቅ/
5 ‹‹ራሱን የሚንቅ የሚያቃልል ሰው ከእግዚአብሔር
ዘንድ እውቀትን ያገኛል አዋቂ ነኝ የሚል ሰው
ከፈጣሪው ‹ጥበብ ይለየዋል።›› /አረጋዊ መንፈሳዊ/
6 ‹‹እግዚአብሔር ሆይ አፈርና ትቢያ ሆኜ ሳለ ጻድቅ
አድርገው ከሚቆጥሩኝ ሰዎች አድነኝ።›› /አባ
እንጦንስ/
7 ‹‹ፍጡራንን መርምሮ ማወቅ ካልተቻልን ሁሉን
የፈጠረ እርሱን መርምሮ ማወቅ እንደምን
ይቻልናል።›› /ቅዱስ አትናቴዎስ/
8 ‹‹ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ሁሉ የክርስቶስንም
ፀጋና ክብር ሳይፈተኑ ማግኘት አይቻልም የዚህ ዓለም
ፈተናና እሳት ቶሎ ያልፋል ይጠፋል ኃጢያተኞች
የሚገቡበት የገሀነም እሳት ግን ለዘላለም እንደ ነደደ
ይኖራል።›› /ቅዱስ ሚናስ/
9 ‹‹በማንም ላይ ክፈትን አትስሩ አትፍርዱ ይህንን
ከጠበቃችሁ ርስቱን ትወርሳላችሁና።›› /ታላቁ አባ
መቃርስ/
10 ‹‹ብዙ ጊዜ ብዙ እናገራለሁ በመናገሬም አዝናልሁ
በዝምታዬ ግን ያዘንኩበት ጊዜ የለም።›› /ቅዱስ
አርሳንዮስ/
11 ‹‹ቤተክርስትያን መጠጊያችን ነች ቤተክርስትያን
የኖኅ መርክብ ነች በውስጧ እንጠለላልን ከውጭዋ
ግን ማዕበልና ቀላያት ተከፍተዋል።›› /ቅዱስ
እንድርያስ/
12 ‹‹ልባችንን ጠፊና በስባሽ ከኾነው ከምድራዊው
ምኞት አርቀን ከበደል በንስሐ ነጹሕ ካደረግነው በጸጋ
መንፈስቅዱስ የተሞላን እንሆናለን።›› /አባ አብርሃም
መፍቀሬ ነዳያን/
13 ‹‹ስጋዊ ፍላጎቶችን ማሸነፍ ለአክሊለ ህይወት
የሚያበቃ ሰማዕትነት ነው።›› /ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ
ካልዕ/
14 ‹‹የቤተክርስቲያን ህይወት በመስቀል ላይ ስለሆነ
ፈተና ይበዛበታል ስለዚህ ከግል ህይወታችሁ ይልቅ
የቤተክርስቲያናችሁን አቋም አጠንክሩ።›› /ብፁዕ አቡነ
ጎርጎርዮስ ካልዕ/
15 ‹‹ከመኝታህ በፊት የምታደርገውን ፀሎት ትተህ
እንድትተኛ መንፈስህ ሲገፋፋህ እሺ ብለህ
አትቀበለው፡፡ እንዲያውም መዝሙረ ዳዊትን ጨምርና
ሌሊቱን በሙሉ ስትፀልይ እደር።›› /ቅዱስ ይስሐቅ
ሶርያዊ/
16 ‹‹ኃጥያታችንን እኛ እያሰብን የምንፀፀት ከሆነ
እግዚአብሔር ይረሳልናል ኃጥያታችንን እኛ እረስትን
የምንፅናና ከሆነ እግዚአብሔር ያስብብናል።›› /ቅዱስ
እንጦስ/

Опубликовано:

 

19 янв 2023

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии    
Далее
D3 BMW XM LABEL Король.
31:52
Просмотров 858 тыс.
НРАВИТСЯ ЭТОТ ФОРМАТ??
00:37
Просмотров 2,2 млн
እንዴ ትልቅ ጡት 😳
11:47
Просмотров 634
Removing impediments to your Breakthrough
1:07:47
D3 BMW XM LABEL Король.
31:52
Просмотров 858 тыс.