በደ/ጎንደር ሀ/ስብከት ደብረታቦር ከተማ በ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በተመሠረተው በደብረ ሳህል ፀጉር ሚካኤል ቤተክርስቲያን መምህር በጽሐ ሲሳይ የሚያስተምሩብት ከተመሠረተ 32 ዓመታትን ያስቆጠረና አያሌ ሊቃውንትን ያፈራ አንጋፋ የቅኔ ጉባኤ ቤት#ቅኔ #21media #ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #ethiopiaorthodoxtewahdochurch #habesha #aba_gebre_kidan
21 сен 2024