በፕሬዝዳንት ጆባይደን የሚመራው የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያ በሚገኙት አባሳደሩ በኩል በአዲስ አበባ ኤምባሲው ይፋዊ ገጽ ብኩል መግለጫ ሰጥቷል፣ ስለዝቋላ አቦ መነኮሳት ጥቃት እና ሌሎችም ጉዳዮች ምን አለ? ስለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ደኅንነትስ?
በደቡብ ክልል ኦርቶዶክሳዊነት በፍጥነት እየተፋፋመ መጥቷል? ዛሬስ ምን አዲስ ነገር ተሰማ?
በዚያው ክልል ስለሚገኙት አረጋዊው ቆሞስ አባት እና ጳጳስ ለማየት ብዙ ኪሎሜትር አቋርጠው ስለመጡት እናትም የምንለው አለን።
ቻናላችንን SUBSCRIBE በማድረግ ወቅታዊ የቅድስት ቤተክርስቲያን መረጃዎችንና ሌሎችም መንፈሳዊ መርሃ ግብራትን ማግኘት ትችላላችሁ።
SUBSCRIBE NOW:- @tewahedodocumentary
#eotc #tewahedo_documentary #ethiopia #america #orthodox #USA #president #addisababa #መግለጫ #አስቸኳይ #ወቅታዊ
13 сен 2024