1970ቹንና 80ዎቹን አንዳንዶች ወርቃማው የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘመን ይሉታል፡፡ በእዚህ ዘመን ስመጥር ድምፃዊያን፣ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቾች፣ የግጥምና ዜማ ደራሲዎች ብቅ ያሉበት ድንቅ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ዘመን ነበር፡፡ በእዚህ ረገድ አርቲስት አለምፀሃይ ወዳጆ አንዷ ተጠቃሽ ነች፡፡
አርቲስት አለምፀሃይ ወዳጆ ከረዥም ቆይታ በኋላ ባለፈው ዓመት ወደ ሀገሯ በተመለሰችበት ወቅት ከአሻም ቲቪ ጋር ስለዘፈን ግጥሞቿና ተያያዝ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ አድርጋ ነበር፡፡
እነሆ ዝግጅቱ… መልካም ቆይታ!
15 янв 2020